በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትምህርት ቢሮ በአዳራሽ ላይ የሚገጠም ድምጽ መሳሪያ ግዥ እና የኤሲ ግዥ ለማከናወን ሕጋዊ ድርጅቶችን አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ዘዴ መግዛት ይፈልጋል