በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ አላሙራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በ2017 ዓ/ም በጀት ዓመት ለሆስፒታሉ አገልግሎት ላይ የሚውል የመድኃኒት፣ የህክምና ቁሳቁሶች፣ የላቦራቶሪ ሪኤጀንት፣ የአላቂ ቢሮ እቃ አስቴሽነሪ፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች እና ህትመቶች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል 15 Comments