DireTenders ጨረታ

ጨረታ

  • Home
  • Search Tenders
  • My Alerts
  • Subscription Price
  • Account
  • Register
  • Login
  • Delete My Account
  • Home
  • Search Tenders
  • My Alerts
  • Subscription Price
  • Account
  • Register
  • Login
  • Delete My Account

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሐሙስ የካቲት 27/2017 ዓ.ም በወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ገጽ 23 በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ስም በወጣው የደንብ ልብስ ጨረታ ማስታወቂያ በተጫራቾች መስፈርት ቁጥር 4 ሥር የጨረታ መግዣና ማስገቢያ ወቅት ከየካቲት 24/2017 እስከ መጋቢት 2/2017 ዓ.ም የሚለው በስህተት ስለሆነ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 የሥራ ቀናት ተብሎ የተስተካከለ መሆኑን እናስታውቃለን

15 Comments
  • 13339
  • 13340
  • 13341
  • 13342
  • 13343
DireTenders.com 2025