በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የሚገኙ የሃራጉ፤ የጨፌ ቡሉቅ እና የቱሉ ላፍቶ የገ/ህ/ስራ ዩንየኖች ለ2017/2018 ዓ.ም የምርት ዘመን የሚውል የተለያየ የአፈር ማዳበሪያዎችን NPS, NPSB, DAP, UREA ከሻምቡ እና ከኮምቦልቻ ከተሞች ወደ ዞን ውስጥ ለሚገኙ መሠረታዊ የገ/ህ/ሥራ ማህበራት ለማጓጓዝ የጭነት ማመላለሻ ባለንብረቶችን በጨረታ አወዳድሮ ማስጫን ይፈልጋል 15 Comments