Kaffa Zone Gimbo Woreda Agriculture, Environment Protection & Cooperative Work Office

አዲስ ዘመን
(Dec 17, 2024)

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎
የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር-6

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ ግብርና አከባቢ ጥበቃ እና ህብረት ሥራ ጽ/ቤት በ2017 ዓ/ም በFOLUR ፕሮጀክት በአማራጭ ሀይል አቅርቦት ላይ በዋናነት ምርጥና ትክክል / mirt stove used for boiling And Tikikil stove used for boiling/ ማገዶ ቆጣቢ ምድጃን ለተጋ ቀበሌ ፣ለበየሞ ቀበሌ ፣ለጋዋ ቀበሌ፣ ለያበክቻ ቀበሌ እና ለባቃ ቀበሌ ወይም ለ5 ፕሮጀክት ቀበሌዎች የ1.7 ሚልዮን ብር የሚያወጣ ምድጃ ከአቅራብ ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከህጋዊ ተጫራቾች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በዚሁ መሰረት፡-

  • በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለውና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር /TIN NO/ ያላቸውና በመንግሥት ግዥ እንድሳተፉ የሚዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ::
  • የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ብር 30,000 /ሠላሳ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል። የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሠነድ ከጊምቦ ወረዳ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 14 ቀርበው የማይመለስ ብር 50 /ሃምሳ /ብር በመክፈል የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሠነዱ ላይ በተጠየቀው መጠይቅ መሠረት ብቻ ዋጋውን በመሙላትና በመፈረም ህጋዊ የድርጅቱን ማህተም በማሳረፍና በማሸግ ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል።
  • ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ለ15/ አሥራ አምስት/ ተከታታይ ቀናት በአየር ላይ ውሎ በ16ተኛው ቀን ከቀኑ 4፡00 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ሲሆን ታሽጎ 4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ባይገኙም የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን መክፈት አያስተጓጉልም፡፡
  • በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከፈታ ወቅት የምገኝ ተወካይ ከተወከለበት ድርጅት ኦርጅናል የውክልና ደብዳቤ ይዞ የመገኘት ግዴታ አለበት።
    ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ያሸነፍ ተጫራች እስከ ጊምቦ ወረዳ ግብርና ልማት ጽ/ቤት ድረስ የማቅረብ ግዴታ አለበት።
  • የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አሸናፍ ድርጅት ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ማሸነፉ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 የስራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ከገዥ መ/ቤት ጋር ውል ገብቶ የውሉን አጠቃላይ ግንዘብ በጊምቦ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በተከፈተው ትሬዥሪ አካውንት 1000198892697 ላይ ገቢ በማድረግ ውል መፈፀም አለበት፡፡
    ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚታሸግበት ቅዳሜ፣እሁድ ወይም ከስራ ቀን ውጭ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀንና በተመሳሳይ ሰዓት ይሆናል::
    መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በከፍልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ስበስጠ መረጃ በስልክ ቀጥር፡- 047 222 6490/055 ይደውሉ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት በካፋ ዞን ጊምቦ
ወረዳ ግብርና አከባቢ ጥበቃ እና ህብረት ሥራ ጽ/ቤት