Vision Fund Micro Finance PLC

አዲስ ዘመን
(Sep 21, 2024)

የሐራጅ‍‌‌‌‍‍‍‍‌‌‍‍‍‌‍‌‍ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ሽያጭ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏

ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱት ተበዳሪ ከቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ. የወሰዱትን ብድር ባለመክፈላቸው ተቋሙ ከዚህ በታች የተመለከተውን በዋስትና የተያዘ ቤት ባለበት ሁኔታ በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ይሸጣል።

.

 

የተበዳሪው ስም

 

የዋሱ ስም

 

ብድር የወሰዱበት ቅርንጫፍ

 

የሚሸጠው ንብረት

 

ንብረቱ  የሚገኝበት አድራሻ

 

የንብረቱ ዓይነት

 

የካርታ እና የቦታ ስፋት

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ው መነሻ ዋጋ

 

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ሽያጭ ቀን

 

ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‌‍‍‍‌‍‌‍

 

1

/ በለጠች ክፍሌ

 

አቶ ክፍሌ ኩሌሎ

 

ታቦር ቅርንጫፍ

 ቤት

 

አዋሳ

 

የመኖሪያ ቤት

የካርታ ቁጥር B-32/28 የቦታ ስፋት 92. 34 .

500,000/አምስት መቶ ሺህ/

 

ጥቅምት 5/2017 አ.

 

ከጠዋቱ 4:00

 

ማሳሰቢያ፡-

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ 1/4ኛውን በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ ክፍያ ማዘዣ /ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል::
  2. አሸናፊው ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈሉ ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ መነሻ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም፡፡
  3. ቤቱ ያለበትን ሁኔታ ለማየት ከቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ታቦር ቅርንጫፍ አማካኝነት ጽ/ቤት በመቅረብ ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ በፊት ባሉ የሥራ ቀናት እና የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ው ቀን በቦታው በመገኘት መመልከት ይቻላል፡፡
  4. በንብረቱ ላይ ከመንግሥት የሚፈለጉ ግብሮችን፣ ቫት፣ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎችን የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ አሸናፊዉ ይሸፍናል፡
  5. ተቋሙ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  6. ተጨማሪ መረጃ፡-

በስልክ ቁጥሮች 09 10 263 937 መደወል ይችላሉ፡፡
ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ