Be’kur (Apr 14, 2025)
በድጋሚ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ
ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱት ተበዳሪዎች ያለባቸውን ብድር በወቅቱ ባለመክፈላቸው ምክንያት ተቋሙ በአዋጅ ቁጥር 626/2001 እና በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ለብድሩ በዋስትናነት ወይም በማስያዣነት የተያዘውን የመኖሪያ ቤት በሐራጅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል።
የቅርንጫፍ ስም | የተበዳሪ ስም | የንብረት አስያዥ ስም | የንብረት አይነት | የቤቱ ስፋት | የሐራጅ መነቫ ዋጋ | ሐራጁ የሚካሄድበት ቦታ |
ዱር ቤቴ ቅርንጫፍ | አቶ ቸርነት ማለደ አለባቸው | አቶ ቸርነት ማለደ አለባቸው | የመ/ቤትና ቦታ | 200 ካ.ሜ | በዜሮ | ጣና ማ/ፋ/ተቋም ዱርቤቴ ቅ/ ሚያዚያ 6/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 |
ዱር ቤቴ ቅርንጫፍ | አቶ መንጋው ጌጤ አቤ | አቶ መንጋው ጌጤ አቤ | የመ/ቤትና ቦታ | 200 ካ.ሜ | በዜሮ | ጣና ማ/ፋ/ተቋም ዱርቤቴ ቅ/ ሚያዚያ 6/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 |
ማሳሰቢያ፡-
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ሕጋዊ ወኪል የሐራጁን በዜሮ መነሻ ዋጋ መጫረት ይችላል።
- አሸናፊው ጨረታውን ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ ገንዘቡን በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈለ ለሐራጅ መነሻ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይደረግለትም።
- ሐራጁ የሚካሔድበት በአማራ ክልል ሰ/ጎጃም ዞን ዱርቤቴ ከተማ 01 ቀበሌ ዱርቤቴ ቅርንጫፍ ነው።
- በጨረታው ላይ ተጫራቾችና ባለንብረቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት አለባቸው።
- ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- በመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን እና የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎችን የጨረታው አሸናፊ ይሸፍናል።
- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251-582-230-783 መጠየቅ ይቻላል።
ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ