Hibret Bank S.C.

ሪፖርተር
(Jan 26, 2025)

ማስተካከያ

በሪፖርተር ጋዜጣ በቀን ጥር 11/2017 . በቁጥር 2580 በክፍል 1 ገጽ 42 ላይ በቁጥር 15 የሚሆኑ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማቅረባችንን በማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መግለጻችን ይታወቃል።

ነገር ግን የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው እንዲወጣ በተፈለገበት ቀን አልወጣም። ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በሪፖርተር ጋዜጣ 2580 ላይ መውጣቱ በስህተት ነውለዚህም ይቅርታ እንጠይቃለን።

ስለሆነም ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዳችሁን ይህ የማስተካከያ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት ከጥር 18 ቀን 2017 . ጀምሮ 7 ተከታታይ ቀናት እስከ የካቲት 7 ቀን 2017 . በአካል በመገኘት መጐብኘት ትችላላችሁ።

ማሳሰቢያ፡

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ሙሉ ይዘት /ሙሉ መረጃ/

አልተለወጠም ስለዚህ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሙሉ መረጃ በሪፖርተር ጋዜጣ በቀን ጥር 11/2017 .

በቁጥር 2580 በክፍል 1 ገጽ 42 ላይ የወጣውን

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማየት ትችላላችሁ።

ለበለጠ መረጃ፡– 011 562 10 24/ 0114 16 97 57