Chancho City Finance Office

አዲስ ዘመን
(Jan 23, 2025)

ለ2ኛ ግዜ የወጣ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የጫንጮ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2017 ዓ/ም የበጀት ዘመን ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች እና ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች (ፈርኒቸር) በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሰረት፡-

  1. በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው መካፈል የምትፈልጉ እና በተጠቀሰው የስራ መስኮች የተሰማራችሁ ነጋዴዎች በበጀት ዓመቱ የሚያገለግል የንግድ ፈቃድ፣ የምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ የቫት ተመዝጋቢ ሰርተፊኬት፣ የግብር ከፋይ መለያ እና ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፤
  2. የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት እና ከግብር ነፃ መሆንን የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ፤
  3. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ዋስትና 10,000 (አስር ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ CPO በጫንጮ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት በሚል ስም በማሰራት ማቅረብ የሚችል፤ 
  4. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ያሸነፈ ተወዳዳሪ የክፍያ ሂሳብ 20,000 (ሃያ ሺህ ብር) እና ከዛ በላይ ከሆነ With Holding Tax (7.5) መክፈል ይጠበቅበታል።
  5. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን በስራ ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ የማይመለስ 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል ከጫንጮ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት መግዛት ይችላሉ፡፡
  6. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በወጣ በ15ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡30 በጫንጮ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  7. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ ፡- ስልክ ቁጥር /0912 125 865/0923 105 546
በሰሜን ሸዋ ዞን የጫንጮ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት
ጫንጮ