South Ethiopia Roads Authority

አዲስ ዘመን
(Jan 06, 2025)

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር ደኢመባ 04/2017

የደቡብ ኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ለሥራ ክፍሎች አገልግሎት የሚውል

  • በሎት አንድ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች
  • በሎት ሁለት ቋሚ ዕቃዎች/ኤሌክትሮኒክስ ማለትም ላፕቶፕ እና ዴስክ ቶፕ ኮምፒውተሮች/፣
  • በሎት ሦስት አላቂ የጽዳት ዕቃዎች እና
  • በሎት አራት የደንብ ልብስ ግዥ ብቁ ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
  1. ተጫራቸቾች በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን የዘመኑ ግብር የተከፈለበትን ከሚፈለገው አገልግሎት የተዛመደ የንግድ ሥራ ወይም የአገልግሎት ሥራ ፈቃድ፣ ከሃምሳ ሺህ ብር በላይ ላላቸው ግዢዎች የቫት ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው ማስረጃ፣ በአቅራቢነት የተመዘገቡ ለመሆናቸው የምዝገባ ማስረጃ እና በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ለመሳተፍ ከሚመለከተው የመንግስት አካል የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር ብቻ/ በመክፈል ከባለሥልጣኑ ዋና መ/ቤት የቢሮ ቁጥር 05 መውሰድ ይችላሉ።
  3. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ዋጋ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ከተከፈተበት ጊዜ ጀምሮ ለሰላሳ /30/ ቀናት ፀንቶ መቆየት ይኖርበታል፡፡
  4. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው አሸናፊ የሚወሰነው በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሰረት ነው፡፡
  5. አቅራቢዎች ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን አንድ ኦሪጅናል እና ሁለት ኮፒ ለዚህ ተግባር በተዘጋጀ ሳጥን ገቢ የሚያደርጉት ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከቀኑ 8፡00 ድረስ ይሆናል፡፡ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በዚያኑ ቀን ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል። ዕለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡
  6. ተጫራቾች ለሎት አንድ ብር 15,000.00 /አስራ አምስት ሺህ ብር ብቻ ፣ ለሎት ሁለት ብር 15000.00/ አስራ አምስት ሺህ ብር የ ለሎት ሦስት ብር 5000.00 /አምስት ሺህ ብር ብቻ እና ለሎት አራት ብር 5,000.00/አምስት ሺህ ብር ብቻ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ቼከ ወይም በባንክ ዋስትና ወይም በግዥ መመሪያው መሠረት አቅራቢው በፈለገው በአንዱ ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ ውጭ በኢንሹራንስ ዋስትና መልክ የሚቀርብ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
  7. ተጫራቾች በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ደንብና መመሪያ መሠረት ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ቸውን ማቅረብ አለባቸው፡፡ ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ደንብና መመሪያ ውጭ የሚቀርብ ማንኛውም ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ተቀባይነት የለውም፡፡
  8. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡

በደቡብ መንገዶች ባለሥልጣን የግብዓት አቅርቦት ባለሥልጣን አስደሥራ ሂደት የፖስታ ሳጥን ቁጥር 404

ስልክ ቁጥር፡- 046-13-15-012/09 16 866 262/09 23 690 085

የደቡብ ኢትዮጵያ መንገዶች

ባለሥልጣን