Dessie Surrounding Woreda F/E/D/B

አዲስ ዘመን
(Jan 07, 2025)

የጨረታ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የደሴ ዙሪያ ወረዳ ገንዘብ /ቤት በወረዳው ለሚገኙ ሴክተር /ቤቶች አገልግሎት የሚውል

  • ሎት 1 የስፖርት ትጥቅ
  • 2 ሞንታርቦ
  • 3 የመኪና ጎማ ከነካለማደሪያው

ከተራ ቁጥር 1-3 የተዘረዘሩትን በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚህ መሰረት

  1. በዘርፉ ህጋዊ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል
  2. በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ነምበር ያላቸው
  4. የግዥ መጠኑ 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /AT/ የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  5. የተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቫት ከፋይ መሆን አለባቸው፡፡
  6. የዘመኑን ግብር የከፈሉ
  7. ተጫራቾች በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ለመሳተፍ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 6 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  8.  የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሰነድ ከደሴ //ገንዘብ /ቤት የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) ለእያንዳንዱ ሰነድ በመክፈል መግዛት ይኖርባቸዋል፡፡
  9. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው 29/4/2017 . እስከ 13 /5/2017 . በአየር ላይ ይውላል፡፡
  10. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው 14/5/2017 . 330 ታሽጎ 400 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል።
  11. ተጫራቾች ኦሪጅናል ዕቃ መሙላትና ያሸነፉበትን ዕቃ በባለሙያ ማስፈተሽ አለባቸው፡፡
  12.  የሚገዙ ዕቃዎችን አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽንከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  13. ማንኛውም ተጫራች በሰነዱ ላይ ሲሞሉ ከእያንዳንዱ የዕቃ ዋጋ ላይ ቫትን ጨምሮ መሙላት አለባቸው፡፡
  14. ተጫራቾች ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚያቀርቡት ዕቃ ዋጋ 2% በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፤ ተጫራቾች በጥሬ ገንዘብ ሲያስይዙ በጽ/ቤቱ የገቢ ደረሰኝ ቆርጠው ኮፒው ከኦሪጅናል ሰነዱ ጋር መታሸግ አለበት፡፡
  15.  ተሸናፊ ተጫራቾች በመመሪያው መሰረት ያስያዙት 2% ሲፒኦ ከአምስት ቀን በኋላ ይመለስላቸዋል።
  16. አሸናፊው አካል ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ የሚያስይዝ ይሆናል፡፡
  17.  የስፖርት ትጥቅን በተመለከተ በቀረበው ናሙና መሰረት ማቅረብ የሚችሉና ናሙናውን በስራ ሰዓት ግዥ ቢሮ በመገኘት ማየት ይችላሉ፡፡
  18.  አሸናፊ ተጫራች ያሸነፉባቸውን ዕቃዎች በራሳቸው ወጪ በየሴክተሩ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
  19. በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ላይ የሚሳተፉ ማንኛውም ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጂዎች ማለትም ዋና ቅጂ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማሸግ እስከ 14/5/2017 . ደሴ///ግዥ ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሳጥን ውስጥ እስከ 330 ሰዓት ድረስ እንዲያስገቡ እየገለፅን ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚከፈተው በዚሁ እለት ከቀኑ 400 ሰዓት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  20. በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ደሴ///ግዥ ቢሮ ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 033-111-7763 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
  21. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡አሸናፊው ድርጅት /ተጫራች ኦሪጅናል ዕቃ የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡

በአብክመ ገ/ቢሮ በደ/ወሎ መስ/ዞን የደሴ ዙሪያ ወረዳ ገንዘብ /ቤት