Enat Bank S.C.

ሪፖርተር
(Jan 22, 2025)

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የእናት ባንክ አ.ማ. ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና ከዚህ በታች በሰንጠረዡ የተመለከተውን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልፅ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::

የተበዳሪ ስም

 

የንብረት አስያዥ ስም

 

አበዳሪው ቅርንጫፍ

 

ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የቀረበው ንብረት

 

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ እና የቦታ ስፋት

የሐራጅ መነሻ ዋጋ በብር

 

ሐራጁ የሚከናወንበት

 

ከተማ

 

ቀበሌ

 

የካርታ ቁጥር

 

የቦታ ስፋት

ቀንና .

ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌

/ መአዛ ደምሴ

አቶ ለማ /ጊዮርጊስ

ለገጣፎ ለገዳዲ

መኖሪያ ቤት

ለገጣፎ

 

04

LX/L/D/10700/013

 

420

 

3,900,000.00

 

የካቲት13 ቀን 2017 .ም.

ከጧቱ 4:00-515

የሐራጅ ደንቦች

  1. ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ።
  2. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጅ መዝጊያ ሰዓት አስራ አምስት ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል። በሐራጁ የመጨረሻ አስራ አምስት ደቂቃዎች የተጫራቾች ምዝገባ አይካሄድም።
  3. አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው አሸናፊ መሆኑ ደብዳቤ ከደረሰው ቀን ጀምሮ በአስራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ መከፈል አለበት። ባይከፍል ግን ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል።
  4. ሐራጁ ከላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ለገጣፎ ለገዳዲ ንብረቱ በሚገንበት ቦታ ይካሄዳል።
  5.  በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ተወካዮች ናቸው።
  6. ለመንግስት የሚከፈለው የሊዝ ክፍያ እና ሌሎች ገዢ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ክፍያዎችን የስም ማዛወሪያ ጨምሮ ገዢው/ አሸናፊው ይከፍላሉ።
  7. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  8. ለሐራጅ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልጉ CCD ለገጣፎ ቅርንጫፍ ከሚገኘው ከአበዳሪው ቅርንጫፍ ጋር እና ከህግ ክፍሉ ጋር ቀጠሮ መያዝ ይችላሉ።
  9. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-558-65-68 / በመደወል መጠየቅ ይቻላል።

እናት ባንክ አ.ማ.