Ethiopian Airlines Group (ETG)

አዲስ ዘመን
(Jan 08, 2025)

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር: -SSNT-T507

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የአውሮፕላን ሞተር ጥገና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮጀክት ( Engine Shop Facility Expansion Project) ዲዛይን፣ የኮንትራት አስተዳደር እና የግንባታ ቁጥጥር አገልግሎት የሚሰጡ ደረጃ የህንጻ ስራ ንግድ ፈቃድ ያላቸው የሀገር ውስጥ አማካሪ ድርጅቶችን እና የሲቪል ምህንድስና ፈቃድ ያላቸው አለም አቀፍ አማካሪ ድርጅቶችን በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።

ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ብቁ የሆኑ አማካሪዎች ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን እንዲሳተፉ ይጋብዛል።

የሀገር ውስጥ ተጫራቾች የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT)

ተመዝጋቢ የሆኑ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በመንግስት ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ዎች ለመሳተፍ ፈቃድ ያላቸው እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ አለም አቀፍ ተጫራቾች ደግሞ የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል።

የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ 300 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ይሆናል።

ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን ይህ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥር 16, 2017 ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ አንድ መቶ ብር (100.00 ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E 99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር SSNT-T507 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ።

በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት ሁለት ሺህ አምስት መቶ የአሜሪካን ዶላር (2,500.00 የአሜሪካ ዶላር) ወይም ተመጣጣኝ የኢትዮጵያ ብር የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ..(CPO) ወይም የባንክ ዋስትና በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስም ማስያዝ አለበት። ማንኛውም ኢንሹራንስ እና ቅድመ ሁኔታ ያለው የባንክ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ከተዘጋበት ቀን ጀምሮ 20 ቀናት የሚቆይ ይሆናል። አየር መንገዱ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚቆይበትን ጊዜ እንዲራዘምለት ተጫራቾችን የመጠየቅ መብት አለው።

ተጫራቾች በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ኮፒውን በኤንቨሎፕ አሽገው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ጥር 16 ቀን 2017 .ም ከቀኑ 0830 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ድረስ ማቅረብ አለባቸው። ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መክፈቻ አዳራሽ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን 900 ሰዓት ላይ ይከፈታል።

ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ስትራቴጂከ ሶርሲንግ ክፍል

ስልክ ቁጥር 011-517-8918

ሜይል: EskedarG@ethiopianairlines.com

አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።