Ethiopian Petroleum Supply Enterprise

አዲስ ዘመን
(Jan 07, 2025)

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር 22/2017

የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ለ2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የህትመት ውጤቶች ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ሆነም፡-

  1. አጀንዳ የ2018 (2025/2026)
  2. ካሌንደር የ2018 (2025/2026)
  3. የመልካም ምኞት መግለጫ ካርድ (Greeting Card)

ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች ማሟላት የሚችሉ ድርጅቶች መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ለመካፈል በዘርፉ ህጋዊ የሆነ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ የግብር ከፋይነት ሰርተፊኬት (TIN No.) ያላቸው፡፡
  2. የገንዘብ ሚኒስቴር ባወጣው የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀትና ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ላይ እንዲሳተፉ ከሀገር ውስጥ ገቢ መ/ቤት የሚሰጣቸውን የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3. በተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ግብር ከፋይነት የተመዘገቡና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300.00 (ሦስት መቶ ብር ) በመክፈል ይህ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከድርጅቱ ግዥና ትራንስፖርት ክፍል ቢሮ ቁጥር 011 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ( Bid Bond ) ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ 27/5/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ድረስ በድርጅቱ የስብሰባ አዳራሽ ቢሮ ቁጥር 602 ለዚህ በተዘጋጀው ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  7. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በ27/5/2017 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት 4፡05 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት በቢሮ ቁጥር 602 ይከፈታል፡፡
  8. ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ ፡- ሜክሲኮ አደባባይ ወደሳርቤት በሚወስደው መንገድ 300 ሜትር ዝቅ ብሎ

ስስክ ቁጥር 011-551-32 88

ፖ.ሣ.ቁ 3375 አአ

የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት