Development Bank of Ethiopia Dessie District

አዲስ ዘመን
(Jan 06, 2025)

የድርድር የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደሴ ዲስትሪክት ከቀድሞው የሰሜን ምዕራብ ሪጅን ባህር ዳር የተረከባቸው ሰባት /07/ ደንበኞች የእህል ወፍጮ እንዲሁም አንድ /01/ ደንበኛ የዳቦ መጋገሪያ ፕሮጀክት እንዲያቋቁሙ ብድር ተፈቅዶላቸው አስፈላጊ የሆኑ ማሸነሪዎች ተገዝተውላቸው ወደ ስራ የገቡ ቢሆንም የሚጠበቅባቸውን ክፍያ በተዋዋሉት የብድር እና መያዣ ውል ስምምነት መሠረት ብድሩን ባለመክፈላቸው ንብረቶችን ባንኩ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሠረት ተረክቦ በሐራጅ‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ገዥ ባለመቅረቡ በግምቱ ልክ ባንኩ የተረከባቸውን ንብረቶች ባሉበት ይዞታ ሁኔታ በድርድር ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

.

የባለዕዳው የመያዣ ሰጭው ስም/

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

መነሻ ዋጋ

የንብረቱ አይነት

የንብረቱ አድራሻ

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ደረጃ

 

የድርድር ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌

1

ነጋ ከበደ

29,240

የእህል ወፍጮ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት፣ በደቡብ ወሎ ዞን፣ ደሴ ከተማ አስተዳደር፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ ደሴ ዲስትሪክት ቅጥር ግቢ ውስጥ

የድርድር

 

ማክሰኞ ጥር 27 ቀን 2017 . ከቀኑ 8፡00 ሰዓት እስከ 10፡00 ሰዓት

 

2

ኢብራሂም ሰይድ

25,280

የእህል ወፍጮ

3

ሽፋው አየለ

24.320

የእህል ወፍጮ

4

መሐመድ ጀማል

42,000

የእህል ወፍጮ

5

ጌታቸው ሽፈራው

25,600

የእህል ወፍጮ

6

ዘዉዱ ጌታሁን

36,100

የእህል ወፍጮ

7

አለሙ ቸረኝ

105.736

የእህል ወፍጮ

8

ታፈረ ገ/ህይወት

2,600

የዳቦ መጋገሪያ

ማሳሰቢያ፡

  1. ተጫራቾች የድርድር ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን መነሻ ዋጋ 1/4 (አንድ አራተኛ) በባንክ ከፍያ ማዘዣ (CPO) ብቻ በማስያዝ የድርድር ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መወዳደር የሚችሉ ሲሆን የድርድር ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን በደሌ ቅርንጫፍ ቀርበው አንድ መቶ ብር (100) ከፍያ በመፈፀም መግዛት ይችላሉ።
  2. ተጫራቾች በንብረቶች ላይ በጥቅል በተናጠል መጫረት ይቻላል።
  3. አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 (በአስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ይሰረዛል።
  4. የድርድር ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚካሄድበት ቦታ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደሴ ዲስትሪከት ቅጥር ግቢ ሲሆን ንብረቱን በአካል ማየት የሚፈልግ ተጫራች በዲስትሪክቱ ቢሮ በመምጣት ማየት ይችላሉ።
  5. አሸናፊው ድርጅት ግለሰብ ባሸነፈበት ዋጋ ላይ የሚታሰብ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰነ ግብሮችን፣ የስም ማዞሪያ ክፍያን ጨምሮ ገዥው የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አሸናፊው ይከፍላል።
  6. ተጫራቾች በመንግስት የተቀመጠውን ቀረጥና ታከለ ከፍያ መፈፀም ይኖርበታል።
  7. በድርድር ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ላይ መገኘት የሚችሉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው፣ የታደሰ መታወቂያ እና (አንድ አራተኛ) በባንክ ከፍያ ማዘዣ (CPO) መያዝ ይጠበቅባቸዋል።
  8. የድርድር ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሳጥኑ ግልፅ ሆኖ ውስጡ ባዶ መሆኑን የድርድር ተጫራቾች ከተመለከቱት በኋላ በሰም በታሸገ ፖስታ የተዘጋጀውን ሰነድ የድርድር ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሳጥኑ ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
  9. ዝርዝር እና ተጨማሪ መረጃን በተመለከተ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደሴ ዲስትሪክት አንደኛ ፎቅ በሚገኘው ሎን ወርክ አውት ቡድን ቢሮ ማግኘት ይቻላሉ ወይም በስልክ 033 312-48-07/033-32-00-87 ደውሎ ማብራሪያ ማግኘት ይችላል።
  10. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደሴ ዲስትሪክት