Adama Hospital Medical College

አዲስ ዘመን
(Jan 08, 2025)

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የአዳማ ሆስፒታል ሚዲካል ኮሌጅ 2017 የበጀት ዓመት፡

  • 1. የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያዎች
  • 2. የተለያዩ የምግብ ሸቀጣ ሸቀጦች እና
  • 3. እንጃራ በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላላችሁ፡፡

  • 2017 . የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ በዘርፉ ያላችሁ::
  • ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆን መረጃ ማቅረብ የሚችል
  • በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት /ቤት በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባችሁን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  • ተጫራቾች ያሸነፉበትን ዕቃ ግዥ /ቤት ድረስ በራሱ ወጪ ማቅረብ የሚችል፡፡
  • ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ ኮፒና ኦርጅናል ለየብቻ በተለያየ ፖስታ ማሸግ አለባቸው፡፡
  • ስርዝ ድልዝ ያለው፤ የማይታይ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ ወይም የዋጋ ዝርዝር ተቀባይነት የለውም፡፡
  • ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ካሸነፉ በኋላ የውል ማስከበሪያ ያሸነፉበትን ዋጋ 10% ማስያዝ የሚችል፡፡
  • ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኮሌጁ ግዥና ፋይናንስ የስራ ሂደት ከፍል ዘወትር በስራ ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ የማይመለስ በእያንዳንዱ ብር 100 /አንድ መቶ ብር በመክፈል የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው።
  • የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያዎች ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚከፈተው 16/05/2017 . ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  • የተለያዩ የምግብ ሸቀጣ ሸቀጦች ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚከፈተው 20/05/2017 . ከቀኑ 8:30 ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  • እንጀራ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚከፈተው 20/05/2017 ከቀኑ 930 ሰዓት ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  • ተጫራቾች የሚሞሉትን ዋጋ በመስሪያ ቤቱ ሰነድ ብቻ ላይ መሆን አለበት፣
  • የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ማስከበሪያ ለተለያዩ የፅህፈት መሳሪያዎች ለተለያዩ የምግብ ሸቀጣ ሸቀጦች እና ለእንጀራ ለእያንዳንዱ ለየብቻ 10,000 (አስር ሺህ) “CBE CBO እና Sinqe” በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት።

/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡– 022 812 3956 ደውለው መረዳት ይችላሉ፡፡

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ