• Gurage

Gurage Zone Abeshege Woreda FEDB

አዲስ ዘመን
(Jan 07, 2025)

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር 02

የአበሽጌ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ለዳርጌ ማዘጋጃ ቤት ከተማ ሳዶ ቆርቆሮ በቆርቆሮ ቄራ ለማስገንባት ተቋራጮችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የማይመለስ ብር 700/ ሰባት መቶ ብር ብቻ / በመክፈል ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ከወጣበት ቀን ተከታታይ የስራ ቀን ጀምሮ አስከ 21ኛው ቀን 600 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ከአበሽጌ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ሰነድ መወሰድ ትችላላችሁ፡፡ ተጫራቾች

  1. ህጋዊ ምዝገባ ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ
  2. ደረጃቸው ቢሲጂሲ-7 እና ከዚህ በላይ ፍቃድ ያላቸው
  3. የዘመኑ የታደሰ የንግድ ህጋዊ ፍቃድ፤ተጨማሪ እሴት ታክስ ወረቀት፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፤ የምዝገባ ሰርተፍኬት የምስክር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  4. ተጫራች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ቴከኒካና ፋይናንሺያል ዶክመንት ሲያቀርቡ /ለቴክኒካል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ፎቶ ግራፊክ ኮፒዎች እያንዳንዳቸውን በሰም በማሸግ ሁሉንም በአንድ ትልቅ እናት ፖስታ በማሸግ ቴክኒካል በሚል በመለየት የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ የማስከበሪያ ዋስትና /40000/ አርባ ሺህ ብር ብቻ በባንክ በተረጋገጠ ሲፕኦ ኦርጅናል ቴክኒካል ዶክመንት ጋር በማድረግ ለፋይናንሺያል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል ፎቶ ግራፊክ ኮፒ በሰም በማሸግ ሁሉንም በአንድ ትልቅ ቅናት ፖስታ ውስጥ በማሸግ ፋይናንሺያል በሚል በመለየት እስከ 21ኛው ቀን 800 ሰዓት ድረስ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው
  5. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚከፈተው ማስወታቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 የሥራ ቀናት ይቆይና 21ኛው ቀን 800 ሰዓት ታሽጎ ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ፋይናንሳል ዶክመንት ይከፈታል፡፡
  6. የፋይናንሺያል የፕሮጀክት ግንባት ዋጋ ከቴክኒካ ግንባታ ዋጋ/ ቴክኒካል ግምገማ ውጤት በኋላ የቴክኒካል ግምገማን ያለፋት ተጫራቾች ሰነድ ብቻ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ኮሚቴው በማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በሚገለጸው ቀን ይከፈታል።
  7. 7./ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡

1 በአፈጻጸማቸው ምክንያት 3 ዙር ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው መወዳደር አይችሉም

2. ዞኑ በሚከታተላቸው ፕሮጀክቶች ከአንድ በላይ ፕሮጀከት ያለው ተቋራጭ መወዳደር አይችልም።

3, ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚከፈትበት ቀን በዓል ወይም ቅዳሜና እሁድ የሆነ ወደ ሚቀጥለው የስራ ቀን ይዘዋወራል።

በተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 330 2079 ደዉሰዉ ማነጋገር ይችላሉ።

በጉራጌ ዞን የአበሽጌ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት

ወልቂጤ