• Oromia

Robe Teachers College

አዲስ ዘመን
(Jan 06, 2025)

የግዥ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር KBR. 4/2017

የሮቤ መምህራን ኮሌጅ 2017 በጀት ዓመት ወደ ኮሌጃችን ተመድበው ለሚገቡ ተማሪዎች ለምገባ አገልግሎት የሚውል የበሰሉ ምግቦች እና ትኩስ መጠጦችን፣ በኮሌጁ ቅጥር ግቢ ውስጥ አብስሎ (አዘጋጅቶ) ከሚያቀርብ አካል አወዳድሮ ገዝቶ ለተማሪዎች ማቅረብ ይፈልጋል

ስለዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ የንግድ ድርጅቶች በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው መወዳደር ይችላሉ

  1. ተጫራቾች በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ለመካፈል የሚያስችል በሚወዳደሩበት የንግድ ዘርፍ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር ከፍለው 2016/2017 . የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ (Trade License) ወይም የዘመኑን ግብር ስለመክፈሉ የሚገልጽ ከገቢዎች ባለሥልጣን ቢሮ የተጻፈ ደብዳቤ፣ የንግድ ምዝገባ ማስረጃ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፍኬት (Value Added Tax /VAT) የግብር ከፋይ መለያ ሰርተፍኬት (Taxpayer Registration Certificate/TIN) የአቅራቢነት ምዝገባ ማስረጃ (Supplier List Certificate) ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  2. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት የሥራ ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) ብቻ በሲንቄ ባንክ የሂሳብ ቁጥር 1072925211214 በመክፈል የከፈሉበትን የባንክ ደረሰኝ (Bank Deposit Slip) በመያዝ ከሮቤ መምህራን ኮሌጅ እቅድ፣ ግዥ፣ ፋይናንስ እና ንብረትአስተዳደር ቢሮ መግዛት ይችላሉ።
  3. ተጫራቾች ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) የያዘ በባንክ የተረጋገጠ .. (CPO) በሮቤ መምህራን ኮሌጅ ስም በማስያዝ ማቅረብ አለባቸው።
  4. ተጫራቾች ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በጋዜጣ ከወጣበት የሥራ ቀን ጀምሮ የሚጫረቱባቸውን ሰነዶች በመግዛት ዋናውን (Original) ፋይናንሻል (ዋጋ የተሞላባት) ሰነድ፤ ፋይናንሽያል ቅጅ (ዋጋ የተሞላበት ኮፒ ሰነድ) እንዲሁም ቴክኒካል ኦሪጂናል ሰነድ በተለያዩ ፖስታዎች አሽገው ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ዘወትር በሥራ ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ሳጥን እስከሚታሸግበት ዕለት እና ሰዓት ድረስ ማስገባት ይችላሉ።
  5. ተጫራቾች ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ በሮቤ መምህራን ኮሌጅ ስም ያስያዙትን የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ (ሲፒኦ) ከቴክኒካል ኦሪጂናል ሰነድ ጋር አሽገው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  6. ተጫራቾች ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ዋጋው ሲፃፍ ስርዝ ድልዝ የሌለው ሆኖ በጉልህ መጻፍ አለበት።
  7. በእያንዳንዱ ሰነድ እና የታሸገ ፖስታ ላይ የድርጅቱ ኃላፊ ፊርማ እና ማህተም መኖር አለበት።
  8. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት በ16ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 300 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 330 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ዕለቱ በዓል ወይም ዝግ ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ይከፈታል።
  9. ተጫራቾች ማሸነፋቸው በደብዳቤ ከተገለፀላቸው 5ኛው ቀን በኋላ 6ኛው ቀን ጀምሮ በ15 የሥራ ቀናት ውስጥ ሮቤ መምህራን ኮሌጅ ቀርበው ውል መፈራረም አለባቸው።
  10. አሸናፊው የሚያቀርበው ምግቦች እና ትኩስ መጠጦችን በኮሌጁ ቅጥር ግቢ ውስጥ አብስሎ (አዘጋጅቶ) መመገብ አለበት።
  11. ተጫራቾች ሙሉውን መረጃ ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከተዘጋጀው ሰነድ ላይ ማግኘት ይችላሉ።
  12. ኮሌጁ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  • ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 09 13 223 605/09 30 292 416 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ

ሮቤ መምህራን ኮሌጅ