Gamo Zone Gacho Baba Woreda Finance Office

አዲስ ዘመን
(Jan 07, 2025)

ግልጽ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ ምንግስት የጋሞ ዞን የጋጮ ባባ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ፈርኒቸር ዕቃዎች ግዥ በውል የሚታሰር ግዥ በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መሠረት አወዳደሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በዚህ መሠረት:

  1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ
  2. የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው።
  3. የዘመኑን የስራ ግብር የከፈላችሁና ሰርተፍኬት ያላቸው።
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቫት ተመዝጋቢ
  5. አቅራቢነት የተመዘገቡበትን የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል።
  6. ያሸነፈበትን ዕቃዎች በራሱ ትራንስፖርት ወጪ እስከ ጋጮ ባባ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ማቅረብ የሚችል።
  7. የጥራት ችግር ያለባቸውን ዕቃዎችን መመለስና መቀየር የሚችል።
  8. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ተትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከጋጮ ባባ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ግዥ ክፍል በመቅረብ 200 (ሁለት መቶ ብር) ብቻ በመክፈል የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሰነድ መውሰድ ይችላሉ።
  9. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚከፈተው 16ኛ የስራ ቀን ከሆነ ብቻ ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ታሽጎ 5፡30 ሰዓት የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች አለመገኘት የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን መክፈቻ ሂደት አያስተጓጉልም።
  10. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) ብቻ በጥሬ ገንዘብ ፣በሁኔታው ላይ ያልተመሰረተ ቢድ ቦንድ እና CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  11. ተጫራቾች ሞልተው ያቀረቡት ዋጋ ቫትን ያካተተ ወይም ያላካተተ መሆኑን መግለጽ አለባቸው፡ ካልተጠቀሰ ግን ቫትን ያካተተ ተብሎ ይወሰዳል።
  12. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አሸናፊ የሚለየው በዕቃው Item by item ዝቅትኛ ዋጋ ባቀረበ ይሆናል።
  13. ክፍያ የሚፈፀመው አሸናፊው ተጫራች ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች በራሱ ትራንስፖርት እስከ ጋጮ ባባ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ንብረት ክፍል ድረስ ሲያቀርብ የጥራት ደረጃቸው ሲረጋገጥ ብቻ ክፍያ ይፈፀማል።
  14. ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 251-913 868 795/251-910 450 877 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ።

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በጋሞ ዞን የጋጨ ባባ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት