North Shewa Zone Ataye City Administration Finance and Economic Cooperative Bureau

አዲስ ዘመን
(Jan 07, 2025)

ግልፅ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር 02/2017

በአብክመ ሰሜን ሸዋ ዞን የአጣዬ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት በስሩ ለሚገኙ ሴክተር መሥሪያ ቤቶች የመኪና ጎማ፣ የግንባታ ማቴሪያል፣ ፌሮ ብረት እና ሲሚንቶ በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ፡-

  1. በዘርፉ የወጣ ንግድ ፈቃድና በዘመኑ የታደሰ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የምትችሉ
  2. መለያ ቁጥር /ቲን/፣ የቫት ተመዝጋቢነት የተመዘገባችሁበትን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ በማድረግ ማቅረብ የምትችሉ
  3. ተጫራቾች በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-2 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎችን በግልጽ የሚታይ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው
  4. የሚገዙ ዕቃዎች አይነትና ዝርዝር መግለጫ ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ
  5. ተጫራቾች በቀረበው ዝርዝር መስረት የምታቀርቡበትን ከጥቅል ዋጋው ላይ 1% CPO ወይም በጥሬ ገንዘብ በአጣ/ከ/አስ/ገንዘብ /ጽ/ቤት ገቢ በማድረግ ደረሰኙን ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የምትችሉ
  6. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን የማይመለስ 300 ብር /ሶስት መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ከኣጣ/ከ/አስ ገንዘብ ጽ/ቤት መውሰድ ትችላላችሁ
  7. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የካላንደር ቀናት ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡30 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ከአጣ/ከ/አስ/ገንዘብ ጽ/ቤት ዘወትር በሥራ ሰዓት በመቅረብ መግዛትና ለዚሁ በተዘጋጀው በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ትችላላችሁ፡፡
  8. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በ16ኛው ቀን ከቀኑ 4፡00 ታሽጎ በዚሁ ዕለት ከሰዓት በኋላ 4፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ይከፈታል፡፡
  9. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በ16ኛው ቀን የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል 
  10. ተጫራቾች በራሳቸው የዋጋ ማቅረቢያ ሞልተው ማቅረብ አይችሉም
  11. በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አሸናፊው ተጫራች ለጽ/ቤቱ ባቀረበው የዋጋ ዝርዝር ከጠቅላላ ዋጋ ከነቫቱ 10% የውል ማስከበሪያ በCPO ወይም በጥሬ ገንዘብ ብቻ በማስያዝ ውል የመፈረም ግዴታ ያለበት መሆኑን ማወቅ አለበት፤
  12. ጽ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ማሳሰቢያ ፡-

  • መረጃ መጠየቅ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 033 661 0688 ላይ ደውለው መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  • ለምትጫረቱበት ሎት ተዛማጅ የሆነ ንግድ ፈቃድ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባችኋል
  • ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን የምናወዳድረው በሎት ስለሆነ በሎቱ ውስጥ ላሉ ዕቃዎች በሙሉ ዋጋ መሞላት አለበት ካልተሞላ ከውድድር ውጭ ይሆናል፡፡

በሰሜን ሸዋ ዞን የአጣዬ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ
ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት አጣዬ