Misrak Goh General Secondary School

አዲስ ዘመን
(Jan 07, 2025)

ሁለተኛ ዙር የወጣ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ምስራቅ ጎህ አጠቃላይ 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2017 ዓ.ም በጀት አመት ለቢሮና ለትምህርት አገልግሎት የሚውሉ፦

  • ቋሚ ዕቃዎች፣
  • የፅህፈት መሳሪያ፣
  • የደንብ ልብስ፣
  • የፅዳት ዕቃዎች፣
  • አላቂ የህክምና ዕቃዎች፣
  • የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣
  • የቧምቧ ዕቃዎችና 
  • የኤክትሮኒክስ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ስለሆነም ተጫራቾች የሚከተሉትን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት መጫረት ይችላሉ።

  1. የታደሰ የንግድ ፍቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለዚህም መረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  2. በመንግስት ንብረት ግዥ አስተዳደር ኤጄንሲ በዕቃ አቅራቢነት የተመዘገቡ መሆን ይኖርባቸዋል።
  3. የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
  4. የግብር ከፋይ መለያ (Tin) ቁጥር ሊኖራቸው ይገባል።
  5. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ በየሎቱ 2% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  6. ተጫራቾች የሚያቀርቧቸው ዕቃዎች ጥራትና ደረጃውን የጠበቀና ለዚህም ለእያንዳንዱ ዕቃ ናሙና ማቅረብ አለባቸው።
  7. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት የማይመለስ 100 (አንድ መቶ ብር በመክፈል የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን በት/ቤቱ በግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን(ግዥ ክፍል) ቢሮ ቁጥር 4 መውሰድ ይችላሉ።
  8. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙበት ሰነድ ላይ ባለው የዋጋ ማቅረቢያ በግልፅ በመሙላት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ከላይ በተጠቀሰው የስራ ቀናት ዘወትር የስራ ሰአት በ/ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ለዚህ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  9. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ተጫራቾች (ህጋዊ) ወኪሎቻቸው በተገኘበት ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በጋዜጣ በወጣበት በ11ኛው የሥራ ቀን ጠዋት 4፡00 ታሽጎ በዕለቱ ጠዋት 4፡30 ላይ በት/ቤቱ በግ/ፋ/ን/አስ/ ቡድን ቢሮ ቁጥር 4 ይከፈታል።
  10. ት/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የጠበቀ ነው።

አድራሻ፡- ካዛንችስ ቶታል ፊት ለፊት ወደ አዋሬ መሄጃ መንገድ ምስ/ጎህ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት

ስልክ ቁጥር 0115-15-56-52

ምስራቅ ጎህ አጠቃላይ 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት