• Oromia

Sheger City High Court

አዲስ ዘመን
(Jan 07, 2025)

ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

በአፈፃፀም ከሳሾች ኢንስ ዳዊት ብሩ 2 ሰዎች እና የአፈፃፀም ተከሳሽ ደራራ ዲንሳ መካከል ያለውን የአፈፃፀም ክርክር አስመልክቶ የፍርድ ባለ እዳ ንብረት የሆነው በለቡ ሳይት ኮንዶሚኒየም የጋራ መኖሪያ ቤት ውስጥ የሚገኝ፣ የቤት ቁጥሩ 25/11 ስፋቱ 45 . የሆነ ባለ 1(አንድ) መኝታ ቤት ግምቱ መነሻ ብር 2,370,762 24 (ሁለት ሚሊዮን ሶስት መቶ ሰባ ሺህ ሰባት መቶ ስልሳ ሁለት 24/100) ሲሆን በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ የሚሸጥ በመሆኑ ይህን ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከቀን 3/4/2017 አንስቶ እስከ ቀን 30/5/2017 . ድረስ በአየር ላይ እንዲቆይ እና ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በቀን 30/5/2017 . ከጥዋቱ 330 እስከ 530 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ድረስ መኖሪያ ቤቱ በሚገኝበት ቦታ የሚካሄድ መሆኑን አውቃችሁ በተባለው ቀን በቦታው በመገኘት ተወዳድራችሁ እንድትገዙ፣ ተወዳዳሪዎች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ገንዘብ መነሻ ግምቱ ¼ በማስያዝ እንዲቀርቡ በእናንተ በኩል ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ እንድታሳትሙ የሸገር ከተማ ከፍተኛ /ቤት አዟል፡፡

በሸገር ከተማ ከፍተኛ /ቤት የፍ/ብሔር ጉዳይ ችሎት