Addis Zemen (Mar 21, 2025)

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የአቃቂ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለ2017 በጀት ዓመት የ2ኛ ዙር የሥልጠና ግብዓቶችን ግዥ፤ የመጽሐፍ ግዥ፤ የደንብ ልብስ ግዥ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

/

 

የዕቃው ዓይነት

 

የጨረታ ማስከበሪያ መጠን

.

የዕቃው ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ መጠን

ሎት1

የኤሌክትሪክ ዲፓርትመንት ዕቃዎች

20,000

ሎት 10

የቆዳ /ሌዘር/ ዲፓርትመንት ዕቃዎች

20,000

ሎት2

ጠቅላላ የብረታ ብረት ዲፓርትመንት ዕቃዎች

20,000

ሎት11

የሰርቨይንግና ድራፍቲንግ ዲፓርትመንት ዕቃ

10,000

ሎት3

የአውቶሞቲቪ ዲፓርትመንት ዕቃዎች

20,000

ሎት12

የከተማ ግብርና ዲፓርትመንት ዕቃዎች

10,000

 

ሎት4

የእንጨት ሥራ ዲፓርትመንት ዕቃዎች

20,000

ሎት13

አላቂ የጽህፈት መሣሪያ

10,000

ሎት5

የአይሲቲ ዲፓርትመንት ዕቃዎች

20,000

 

ሎት14

አላቂ የጽዳት ዕቃዎች

 

10,000

 

ሎት6

የኮንስትራክሽን ዲፓርትመንት ዕቃዎች

20,000

 

ሎት15

የደንብ ልብስ

 

10,000

 

ሎት7

የሆቴልና ቱሪዝም ዲፓርመንት ዕቃዎች

20,000

 

ሎት16

ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች

 

10,000

 

ሎት8

የፀጉር ሥራ ዲፓርትመንት ዕቃዎች

20.000

 

ሎት17

የንባብ መጽሐፍ ግዥ

 

2,000

 

ሎት9

የጋርመንት ዲፓርትመንት ዕቃዎች

20,000

 

 

 

 

ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርት ማሟላት አለባቸው፡-

  1. በዘርፉ ሕጋዊ ፈቃድ ኖሯቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ በአቅራቢነት የተመዘገቡ ስለመሆኑ የምዝገባ ምስክር ወረቀትና የታክስ ሰርተፊኬት ያላቸው።
  2. ተጫራቾች ተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  3. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ሰነዱን ከመንግሥት ግዥ ዳይሬክቶሬት ቢሮ መውሰድ ይችላሉ።
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ CPO ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  5. ተጫራቾች በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ፋይናንሻል ኦርጅናል እና ኮፒ እንዲሁም ቴክኒካል ኦርጅናል እና ኮፒ CPO ውን ቴክኒካል ኦርጅናል ውስጥ በመክተት በደንብ በታሸገ ኤንቨሎፕ ውስጥ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ኤንቨሎፑ ላይ ፋይናንሻል ኦርጅናል እና ኮፒ ቴክኒካል ኦርጅናል እና ኮፒ ተብሎ መገለፅ ይኖርበታል፡፡ ስለዚህ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  6. ተጫራቾች ለተጫረቱበት ዕቃዎች ትክክለኛውን ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  7. ጨረታው በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ ከጠዋቱ 4፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል፡፡ ሆኖም 11ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ተዘግቶ በ4፡30 ጨረታው ይከፈታል።

ማሳሰቢያ፡-

  • በጨረታው ተሣታፊ የሚሆነው ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟላ ተጫራች ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን።
  • ኮሌጁ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 011- 4173226/011-8-495158/011-4-343336/ 01114173226/
    የመ/ቤቱ ስድራሻ፡- አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ደብረ ዘይት መንገድ መውጫ ፍተሻ ሳይደርስ የሺ ቶታል አለፍ ብሎ ወደ ግራ በሚወስደው መንገድ 800 ሜትር ገባ ብሎ ነው።

የአቃቂ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ