Addis Zemen (Mar 07, 2025)

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

አጋር አራዳ ኃላ/የተ/ የሸማቾች የህብረት ስራ ዩኒየን 2016 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሂሳብ ኦዲት በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።

ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች፡

  • ከኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ሂሳብ ለመመርመር የሚያስችል የሙያ ፈቃድ ያገኘ እና የሙያ ፈቃድ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፤
  • ከኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን በሂሳብ ምርመራ የተደራጀ ስለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፤
  • የታደሰ ንግድ ፈቃድ፤
  • የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ኦሪጅናል፤
  • የጨረታ ማስረከቢያ ባቀረቡት ጠቅላላ ዋጋ ልክ 2% በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ በታሸገ ኤንቨሎፐ ማቅረብ የሚችሉ
  • የጨረታ ሰነድ ከድርጅቱ /ቤት 100 ብር በመግዛት የጨረታ ሰነዱን መሙላትና የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት የሚችሉ፤

የጨረታ ሰነዱ የሚገኝበት ቦታ፡

በድርጅቱ /ቤት ሳንፎርድ /ቤት ወረዳ 7 አስተዳደር ጀርባ

ስልክ ቁጥር 09-20-72-96-94 /09-13-71-25-44

የጨረታ ሰነድ ማስረከቢያ ቀን፡ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ሆኖ 11/7/2017 . ከቀኑ 800 ሰዓት ያበቃል።

 ጨረታው የሚከፈትበት ቀን፡12/7/2017 ጠዋት 400 ሰዓት ተጫራቾች በተገኙበት ይሆናል።

ማሳሰቢያ፡ዩኒየኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆኑ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አጋር አራዳ ኃላ/የተ/ የሸማቾች የህብረት ስራ ዩኒየን