Nib Insurance Company S.C.

ሪፖርተር
(Feb 05, 2025)

                                           የሽያጭ ወኪልነት ሥራ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

ንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ (.) ከዚህ በታች በተዘረዘሩት መስፈርቶች መሰረት የሽያጭ ወኪሎችን አሰልጥኖ ማሰራት ይፈልጋል።

.

የሥራ ዓይነት

ተፈላጊ መረጃዎችና መስፈርቶች

1.

በጠቅላላ የመድን ዘርፍ (ህይወትነክ ያልሆነ) እና ሕይወት ነክ በሆነ በኮሚሽን ክፍያ የሚሰራ የሽያጭ ወኪል፤

  • ቢያንስ 12 ክፍል ያጠናቀቀ/ችና ከዚያ በላይ
  • ከሽያጭ ወኪልነት ሥራ ጋር የሚቀራረብ የሥራ ልምድ ማስረጃ የሚያቀርቡ፣ በሽያጭ ስራ ላይ የተሰማራ፣ ከባለሃብቶች ጋር በስራ ሰፊ ትወውቅ ያለው ወይንም በጉሙሩክ አስተላላፊነት፣ በጉዞ ወኪልነት፣ በትራንሰፖርት ወይም በኮንስትራክሽን ድርጅቶች አስተባባሪነት ወይም መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ጉዳይ አስፈፃሚነት ሥራ ላይ የተሰማሩ፤
  • በመሆኑም የሚመረጡ ዕጩዎች ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሥራ ፈቃድ ለማውጣት፡
    • በቅድሚያ የሥልጠናና አገልግሎት ስምምነት ለመፈረም ፈቃደኛ የሆነ፣
    • በቅድሚያ ለፈቃድ ማውጫ እና ለሰነድ ማስመርመሪያ ብር 2,250.00 (ሁለት ሺህ ሁለት መቶ አምሳ ብር) ማስያዝ የሚችሉ፣
    • በቅድሚያ ለሙያ ግዴታ ዋስትና / Professional Indemnity/ብር 350.00 (ሶስት መቶ አምሳ ብር) መክፈል የሚችሉ፣
    • ስልጠናውን 20 ተከታታይ ቀናት ለመውሰድ ፈቃደኛ የሆነች
    • ክፍያ፡ወኪሉ በሚያስገባው የአረቦን ገቢ ላይ የተመሰረተ ኮሚሽን

ማሳሰቢያ፡

ከላይ የተጠቀሱትን ተፈላጊ መረጃዎችን እና መስፈርቶችን የሚያሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ቅዳሜ ጠዋትን ጨምሮ ዘውትር በስራ ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ በመያዝ በንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ (..) ዋና /ቤት ቦሌ ደንበል ሲቲ ሴንተር 8 ፎቅ በሪሰርችና ቢዝነስ ዲቨሎፕመንት መምሪያ በአካል በመቅረብ ማመልከት ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 5 548 705 መደውል ይችላሉ።