Addis Ababa City Roads Authority

አዲስ ዘመን
(Feb 05, 2025)

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የግዥው መለያ ቁጥር ከመበ/ግብዓት/-2/026/2017

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን 2017 በጀት ዓመት

  • የተለያዩ አይነት ላፕቶፕ ኮምፒውተሮች፣ ዴስክቶፕ ኮምፒውተሮች  እና
  • ታብሌት ብሔራዊ ግልፅ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

.

የሚገዛው ዕቃ ዓይነት

መለኪያ

ብዛት

ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ፀንቶ  የሚቆይበት ጊዜ

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መዝጊያ ቀንና ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መክፈቻ ቀንና ሰዓት

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ መጠን

1

ዴስክቶፕ ኮምፒውተር Core i7 (Hligh-performance Type C desktop for advanced engineering design works)

በቁጥር

30

60 ቀን

 

የካቲት 11 ቀን 2017 . ጠዋት 400 ሰዓት

የካቲት 11 ቀን 2017 . ጠዋት 400 ሰዓት

150,000.00

2

ላፕቶፕ ኮምፒውተር Core i7 (High-performance Type-C Laptop for advanced engineering design works)

በቁጥር

4

40,000.00

3

ላፕቶፕ ኮምፒውተር Core i7 (Laptop for GIS Based Road Asset Data Collection & Management, and Social Media services)

በቁጥር

10

100,000.00

4

Editing computer (High-performance Desktop suitable for Graphics design and Advanced processing)

በቁጥር

2

100,000 00

5

Tablet (Tablet for GIS Based Road Asset Data Collection & Management, and Social Media services)

በቁጥር

3

170,000.00

ስለዚህ፣

  1. ተጫራቾች አግባብነት ያለው ለዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት እና በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መወዳደር የሚያስችል የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ታክስ ክሊራንስ እንዲሁም በመንግስት ግዥ እና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ድህረገፅ (WWW.PP.gov.etመዝገብ ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም ተጨማሪ መቅረብ ያለባቸው ሰነዶች በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱ በተገለፀው መሰረት ይሆናል፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሠነድ የማይመለስ ብር 400.00 /አራት መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መዝጊያ ተብሎ ከላይ እሰከተጠቀሰበት ቀን ድረስ ባሉት የስራ ቀናት ከባለሥት /ቤት የፋይናንስ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 1 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 135 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ Certified payment (CPO) ወይም ከታወቀ ባንክ የቀረበ የባንክ ዋስትና ከሆነ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና/Unconditional Bank Guarantee) ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የሚያቀርቡት የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ መጠን ከላይ በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት ለእያንዳንዱ ዕቃ በተቀመጠው ዝርዝር መሰረት ሲሆን ለሁለቱም ሎት የሚወዳደር ከሆነ ግን 500,000.00/አምስት መቶ ሺህ ብር/ መብለጥ የለበትም፡፡ ከባንክ የሚቀርበው የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid Bond) 90 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ መሆን ይኖርበታል፡፡
  4. ማንኛውም ተጫራች የመጫረቻ ሰነዱን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መዝጊያ ተብሎ እስከተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በባለሥልጣኑ /ቤት 1 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 104 በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  5. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መከፈቻ ተብሎ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በባለሥልጣኑ ዋና /ቤት ይከፈታል፡፡ ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በሙሉም ሆነ በከፈል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ፤

ሳርቤት ፑሽኪን አደባባይ ሳደደርስ

ስልክ ቁጥር፡– 011 372 2825/011 371 4103

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን