Sodo Woreda Finance Office

አዲስ ዘመን
(Feb 05, 2025)

 ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ የማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

ቁጥር 06/2017

በምስራቅ ጉራጌ ዞን የሶዶ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት የወረዳው ትራንስፖርት መንገድ ልማት /ቤት

  • በሎት 1.  ከሱ ዙሪያ ውድገት ገፈርሳ,
  • ሎት 2. ከሶሎቄ ኤጀርሳ
  • ሎት 3. ከጊሚሴ ፍርሺ
  • ሎት 4. ከአማውቴግፍትጌ ካራ ባሉት የዩራፕ መንገዶች ላይ ገረጋንቲ /ጠጠር/ አቅርቦት ስራ የአቅርቦት ፈቃድ ባላቸው አቅራቢዎች
  • ሎት 5. የግሬደር ጎማ እና መለዋወጫ በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በየዘርፉ ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።

  1. የዘመኑ ግብር የከፈሉ ስለመክፈሉ ከገቢዎች /ቤት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፡
  2. ቲን ነምበር ያለው፣ እና የቫት ተመዝጋቢ የሆነ
  3. የንግድ ምዝገባ የምስከር ወረቀት ያለው፣
  4. የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው፣
  5. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚቆየው 28/5/2017 . እስከ 12/6/2017 . ሲሆን ተጫራቾች ዋጋቸውን በሁለት ፖስታ ፋይናንሻልና ቴክኒካል ለየብቻ በመሙላት //ፋይናንስ /ቤት ቢሮ / 4 በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚከፈትበት ቀን በ12/6/2017 . ከሎት 14 ከቀኑ 830 ታሽጐ 900 ይከፈታል፡፡ ሎት 5. 900 ታሽጎ 930 /////ቤት የግ/// / ሂደት ቢሮ  4 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ይከፈታል፡፡
  7. /ቤቱ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሙሉለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ CPO ከሎት 4 ለእያንዳንዱ 20,000/ሀያ ሺህ/ ለሎት 5 15000/አስራ አምስት ሺህ/ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  9. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያው ለተሸናፊ ድርጅት አሸናፊው ውል መግባቱ ከተረጋገጠ በኋላ ይመለስለታል፡፡
  10. አሸናፊው ድርጅት አሸናፊነቱን ከተረጋገጠ እስከ ሶዶ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት በመቅረብ ውል መፈጸም ይኖርበታል፡፡
  11. አሸናፊው ድርጅት ከመስሪያ ቤቱ ጋር ውል ሲፈፅም በግዢ መመሪያ መሰረት የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይጠበቅበታል፡፡
  12. ተጫራቾች የስራው ዝርዝር የያዘ ሰነድ ሶዶ ወፋ /ቤት ቢሮ ቁጥር 8 በመቅረብ ብር 200/ሁለት መቶ/ ለእያንዳንዱ ሎት በመከፈል ሰነድ መውሰድ ይችላል፡፡
  13. ማንኛውም ተጫራች በሚያቀርበው ሰነድ ላይ ሀሰተኛ ሰነድ ቢገኝ ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሂደት ውጪ ተደርጎ በህግ ተጠያቂ ይደረጋል፡፡
  14. ከሎት1– 4 ለተመለከቱት አቅርቦቶች አንድ ተጫራች መወዳደር የሚችለው ከሁለት ሳይት መብለጥ የለበትም ::

ለበለጠ መረጃ – 046 883 0128

በማ////ምስራቅ ጉራጌ ዞን

የሶዶ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ()