Accessible Ethiopia

አዲስ ዘመን
(Feb 05, 2025)

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂ

አክሴሰብል ኢትዮጵያ የተባለ በሁሉም የአካል ጉዳተኞች ላይ የሚሠራ ድርጅት ሲገለገልበት የነበረ ያገለገለ ተሽከርካሪ ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎  አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም

  1. ማንኛውም ተጫራች ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተሽከርካሪው በሚገኝበት ቦታ መገናኛ ስለሺ ሕንፃ 5 ፎቆ ቢሮ ቁጥር 502/2 በመገኘቱ  ከጠዋቱ 3oo እስከ 1030 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ድረስ መመልከት ይችላሉ፤
  2.  ተጫራቾች የሚገዙትን ንብረት ጠቅላላ ዋጋ 20 በመቶ (20%) የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) አሠርተው ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ የሚዘጋጀው የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ሲፒኦ ከአዲስ አበባ ከተማ ውጭ ከሆነ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ብቻ መሆን ይኖርበታል፣
  3. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ዋስትናው ለአሸናፊዎች ከሚከፍሉት ዋጋ ጋር የሚታሰብ ሲሆን ለተሸናፊዎች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ውጤት በጸደቀ 3 ( ሦስት ) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ይመለስላቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የንብረቶቹን ዝርዝር የያዘው ሠነድ ላይ ተጫራቹ የሰጠው ዋጋ በሚለው አምድ /Column/ ሥር የሚገዙበትን ዋጋ በአሃዝና በፊደል ያለ ስርዝ ድልዝ ገልፀው በታሸገ ኤንቬሎፕ /ፖስታ/ በአዲስ አበባ ከተማ በድርጅቱ ቢሮ መገናኛ ስለሺ ህንፃ 5 ፎቆ ቢሮ ቁጥር 502/2 በመገኘት የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ነገር ግን የሚሰጡት ዋጋ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለ ከጎኑ በተጫራቹ መፈረም አለበት፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት /7/ ተከታታይ ቀናት ውስጥ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሰነድ ማስገባት አለባቸው ፡፡ በሰባተኛው ቀን የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱ የሚገባው እስከ 800 ሰዓት ድረስ ብቻ ይሆናል፡፡
  6. አሸናፊ ተጫራቾች ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ማሸነፋቸውን ከተገለፀላቸው ቀን ጀምሮ  3 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ገንዘቡን ገቢ በማድረግ 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ንብረቱን የመረከብ ግዴታ አለባቸው፡፡ ይህ ካልሆነ ያስያዙት ገንዘብ ወይም ሲፒ.. ለድርጅቱ ገቢ ይሆናል፡፡
  7. ተጫራቾች የተሽከርካሪ ዝርዝር መረጃ የያዘ የተጫራቾች መመሪያ እና የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ 500 /አምስት መቶ ብር/ እየከፈሉ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት /7/ ተከታታይ ቀናት ድረስ መግዛት የሚችሉ ሲሆን በሰባተኛው ቀን ሰነዱ የሚሸጠው እስከ 800 ሰዓት ድረስ ብቻ ይሆናል፡፡
  8.  የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሳጥኑ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት /7/ ተከታታይ ቀናት ክፍት ሆኖ 7ኛው ቀን 800 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ቀን 830 ሰዓት የተጫራቾቹ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ከተማ በሚገኘው መገናኛ ስለሺ ሕንፃ 5 ፎቆ ቢሮ ቁጥር 502/2 ቦታ ይከፈታል፡፡
  9.  ተጫራቾች ስለ አሻሻጡ ዝርዝር ሁኔታ ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ሰነዱ ጋር ከተያያዘው የተጫራቾች መመሪያ ላይ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  10.  አንድ ተጫራች ሌላው በሰጠው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፣
  11. ድርጅቱ ለአሻሻጡ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  12. ማንኛውም ወጪ በገዥ የሚሸፈን ይሆናል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0118686337/0911-00 6372/0912-28 29 03

አክሴሰብል ኢትዮጵያ