Ethiopian Agriculture Works Corporation

አዲስ ዘመን
(Feb 05, 2025)

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የተለያዩ ያገለገሉ የቢሮ ዕቃዎች፣ ቁርጥራጭ ብረታ ብረት እና ቆርቆሮ እና የተነበቡ ጋዜጦችን በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳደሮ መሸጥ ይፈልጋል።

  1. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ/ በመክፈል ከቢሮ ቁጥር 112 ማግኘት ይችላሉ።
  2. ተጫራቾች የሚገዙበትን ዋጋ በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ቢሮ ቁጥር 109 በመገኘት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
  3. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የካቲት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ላይ ተዘግቶ 4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  4. ተጫራቾ ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ዋስትና ተመላሽ የሚደረግ ብር 5000.00 /አምስት ሺህ/ በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ ፡- ሳሪስ አቦ ፋፋ የምግብ አክሲዮን ጎን 200 ሜትር ገባ ብሎ
በስልክ ቁጥር – 011 442 36 08፣ 011 442 41 77፣ 011 442 0797
ማሳሰቢያ፡- ያገለገሉ ዕቃዎችን ዘወተር በሥራ ሰዓት የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን የገዙ ሰዎች ብቻ ንብረቱን መመልከት ይችላሉ።
የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን