Hidase Telecom Share Company

ሪፖርተር
(Jan 26, 2025)

Hidasie Telecom sc.

ግልፅ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ የኩባንያው የስትራቴጂክ እቅድ ዝግጅት አማካሪ አገልግሎት ግዥ

(Strategic planning Consultancy Service)

ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር (LT /HT/HO/02/2025

ሕዳሴ ቴሌኮም .

ሕዳሴ ቴሌኮም አክሲዮን ማህበር የኩባንያው የስትራቴጂክ እቅድ ዝግጅት አማካሪ አገልግሎት ግዥ (Strategic planning Consultancy Service) በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን ከጥር 19 ቀን 2017 . ጀምሮ እስከ የካቲት 12 ቀን 2017 . ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ከጠዋቱ 230-600 እንዲሁም ከሰዓት በኋላ 730-1000 ድረስ ሕዳሴ ቴሌኮም አ. ደብረ ዘይት መንገድ ጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት ቤተሳይዳ ሕንጻ 3 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 306 በመቅረብ የማይመለስ ብር 200.00/ ሁለት መቶ በመክፈል እና የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የታክስ ክሊራንስ ሰርተፍኬት፣ እና የቫት ምዝገባ ሰርተፍኬት ፎቶ ኮፒውን በመያዝ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።

3. ተጫራቾች የሚያቀርቡት

  • አንድ ዋና /Original የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ ለብቻው በሰም በታሸገ ፖስታ ታሽጐ
  • አንድ ቅጂ ኤርopy የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ ለየብቻው በስም በታሸገ ፖስታ ታሽጐ እንዲሁም፣
  • ሁሉም በአንድ ላይ በትልቅ ፖስታ ውስጥ ተካቶ በሰም የታሸገ መሆን አለበት
  • በዋናውና በቅጂው መካከል ልዩነት ቢፈጠር ዋናው ተቀባይነት ይኖረዋል። ተጫራቾች የሚያቀርቡት የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ መኖር የለበትም፡፡ የተሰረዘ ሰነድ በፊርማ መረጋገጥ ይኖርበታል።

4. ተጫራቾች የሚያቀርቡ በትን የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ብር 10,000.00 /አስር ሺህ/ የባንክ ክፍያ ማዘዣ /CPO/ ብቻ ለሕዳሴ ቴሌኮም አማ በሚል ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

5. ተጫራቾች ያዘጋጁትን የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ እስከ እስከ የካቲት 12 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ቢሮ ቁጥር 306 ማስገባት ይችላሉ፤ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በዚሁ እለት የካቲት 12 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 430 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቢሮ ቁጥር 306 የሚከፈት ይሆናል።

6. ከላይ የተገለጸውን መመሪያ ያልከተሉ ተጫራቾች ወዲያውኑ ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ውድድሩ የሚሰረ መሆኑን እንገልጻለን።

7. ተጫራቾች ተጨማሪ መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 09 68 264 886 መጠቀም ይችላሉ።

8. ሕዳሴ ቴሌኮም አማ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ሕዳሴ ቴሌኮም አክሲዮን ማህበር