Vision Fund Micro Finance Institution S.C.

አዲስ ዘመን
(Jan 26, 2025)

በድጋሚ የወጣ የሃራጅ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሽያጭ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱት ተበዳሪ ከቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ. የወሰዱትን ብድር ባለመክፈላቸው ተቋሙ ከዚህ በታች የተመለከተውን በዋስትና የተያዘ ቤት ባለበት ሁኔታ በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ይሸጣል።

.

 

የተበዳሪው ስም

የዋሱ ስም

 

ብድር የወሰዱበት ቅርንጫፍ

የሚሸጠው ንብረት

 

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ

ንብረቱ አይነት

 

ካርታ እና የቦታ ስፋት

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው መነሻ ዋጋ

 

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሽያጭ ቀን

ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌

 

1

አቶ የሐንስ አስናቀ

 

አቶ የሐንስ አስናቀ

 

አለታ ወንዶ ቅርንጫፍ

 

ቤት

 

ጨኮ ከተማ ቀበሌ 02

 

ቤት

 

ካርታ 021/2013 ካሬ 272.42

500,000 አምስት መቶ ሺህ

 

የካቲት 17/2017

 

4:00

 

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ 1/4ኛውን በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ ክፍያ ማዘዣ /ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል።
  2. አሸናፊው ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መከፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈሉ ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መነሻ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም።
  3. ቤቱ ያለበትን ሁኔታ ለማየት ከቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ አለታ ወንዶ ቅርንጫፍ አማካኝነት ጽ/ቤት በመቅረብ ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በፊት ባሉ የስራ ቀናት እና የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ቀን በቦታው በመገኘት መመልከት ይቻላል፡፡
  4. በንብረቱ ላይ ከመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን፣ ቫት የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎችን የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አሸናፊው ይሸፍናል።
  5. ተቋሙ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥሮች 09 26 608 439 ወይም 09 10 370 313 መደወል ይችላሉ።
ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ