Wolaita Zone Bayira Koysha Woreda FEDB

አዲስ ዘመን
(Jan 25, 2025)

 የግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎፤

በደ/ኢት/ያ በወላይታ ዞን በባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት በልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም-5 በካፒታል በጀት በተለያዩ ቀበሌያት ለሚሰሩ የመጠጥ ውሃ መስመር ዝርጋታን ለማከናወን የፋብሪካ ውጤቶች በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

  1. ሎት 01 የፋብሪካ ውጤቶች
  2. ሎት 02 የማዕድን ውጤቶችን፣

በመሆኑም በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ለመሣተ የምትችሉ ተጫራቾች፡-

  1. በዘርፉ ሕጋዊ ፈቃዳቸውን ያሳደሱ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው ከሚመለከተው ክፍል የተሰጠ ታክስ ከሊራንስ ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ ጋር ማቅረብ የሚችሉ
  2. ተጫራቾች በፌዴራል ግዥና የመንግስት ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በአቅራቢነት የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፣
  3. ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሠነድ ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ለዶክመንቱ በየሎት የማይመለስ 200.00/ሁለት መቶ ብር/በመክፈል በወላይታ ዞን ባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይ/ስ/ጽ/ቤት ከግዥና ንብረት አስ/ር የንግድ ፈቃዳቸውን ዋናውን ኦርጅናል/ በመያዝ መግዛት ይችላሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ በባንክ የተመሰከረለት ጥሬ ብር/ ሲፒኦ /10,000/ አስር ሺህ ብር/ ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ
  5. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያውን ሰነድ ኦርጅናልንና ሁለት የኦርጅናሉን ፎቶ ኮፒ ለየብቻው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ሙሉ አድራሻቸውን በመጥቀስ በባ/ኮ/ወ/ፋ/ጽ/ቤት ለዚሁ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በተዘጋጀ ሣጥን ውስጥ መከተት ይኖርባቸዋል፤
  6. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ሳጥን ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በጋዜጣ ከወጣበት ለ30 ተከታታይ ቀናት ቀጥሎ በሚውለው የሥራ ቀን በ4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 4:30 ሰዓት በወላይታ ዞን ባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይ/ስ/ጽ/ቤት በገዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ይከፈታል፤
  7. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ነጠላ ዋጋ ላይ የማይነበብና ሰርዝ ድልዝ ያለው መሆን የለበትም፤
  8.  ተጫራቾች በሚሠሩበት አካባቢ ምንም ዓይነት ማስጠንቀቂያ ያልተሰጣቸው መሆን አለበት፡፡
  9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-095 644 5021/093 578 2116 ደውለው ማነጋገ ይቻላል፡፡

የባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት