Shemelese Habte Secondary School

አዲስ ዘመን
(Jan 25, 2025)

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎
የግዥው መለያ ቁጥር፡-02/2017

የሽመልስ ሀብቴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ከዚህ በታች የተገለፁትን

  • ሎት 1 የጽህፈት መሣሪያዎች ፣
  •  ሎት 2 የፅዳት ዕቃዎች፣
  • ሎት 3 የደንብ ልብሶች፣
  • ሎት 4 የስፖርት ዕቃዎች
  • ሎት 5 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች
  • ሎት 6 የተማሪዎች አጋዥ መፅሐፍት፣
  • ሎት 7 የትምህርት መርጃ ዕቃዎች (የማዕከል)፣
  •  ሎት 8 የህክምና ዕቃዎች፣
  • 9 የሠራተኞች የመታወቂያ ሕትመት ሥራ በግልፅ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

 ተጫራቾች፡-

  1. በተጠቀሰው የሥራ ዘርፍ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑና ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ፣
  2. በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣ 
  3. ተጫራቾች ለሚጫረቱበት የዕቃ ዓይነቶች በተናጠል የሚመለስ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ /CPO/ ብር 8000 (ስምንት ሺህ ብር) ማስያዝ የሚችሉ ሲሆን CPO ኦርጅናል ሰነድ የታሸገበት ኤንቨሎፕ ውስጥ መካተት ይኖርበታል፡፡
  4. ተጫራቾች የሚጫረቱትን ዕቃ ናሙና ለሚያስፈልጋቸው በተጠቀሰው መጠየቂያ መሠረት ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  5. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀን ዘወትር በሥራ ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሰነድ በት/ቤቱ ሂሣብ ክፍል ቢሮ ቁጥር 1 /አንድ/ በመቅረብ የማይመለስ ብር 500 / አምስት መቶ ብር/ በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡
  6. ተጫራቾች ሰነዱ ላይ የተጠቀሱትን እቃዎች የሚሸጥበትን ዋጋ 15% ቫትን ጨምሮ በመሙላት እና ሌሎች ማስረጃዎችን በማህተም በማረጋገጥ በታሸገ ኢንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት እስከ 10 የስራ ቀን ቀን 11፡30 ሰዓት በታሸገው የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 
  7. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በቀጣዩ የሥራ ቀን ጠዋት በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በት/ቤቱ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡
  8. አሸናፊው ተጫራች ማሸነፉ ከተገለፀለት ከ7ኛው ከሰባተኛው ቀን ቀጥሎ ውል መፈፀምና 10% የውል ማስከበሪያ በባንክ ከተረጋገጠ (CPO) ማስያዝ አለበት፣
  9.  ት/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡ አድራሻ ፡- ገነት ሆቴል ጀርባ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ትምህርት መምሪያ የሽመልስ ሀብቴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት