Oromia Forest and Wild Life Enterprise Harerge Branch

አዲስ ዘመን
(Jan 25, 2025)

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ
የአሮጌ ብረታብረት ሽያጭ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎
ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር OFWEDH/MM-01/2017

በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት ሐረርጌ ቅርንጫፍ ድንድን ድስትሪክት ላይ የሚገኘውን አሮጌ ብረታብረትና ሌሎች ያገለገሉ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

በመሆኑም:-

  1. የብረታብረት እና ተዛማጅ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያለው፣ የቫት(VAT) ተመዝጋቢ የሆነ የንግድ መለያ ቁጥር (TIN number) ያለው ድርጅት ወይም ግለሰብ በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው መወዳደር ይችላል። ስለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ዝርዝር ሁኔታ የሚገልጽ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ የማይመለስ 200/ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ጭሮ ከተማ ምዕራብ ሀረርጌ ዞን ውሃ ልማት ግቢ ውስጥ ከሚገኘው የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት ሐረርጌ ቅርንጫፍ ቢሮ ቁጥር 2 ወይም ቀበና ሼል ኦይል ሊቢያ/ አጠገብ ከሚገኘው የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤት 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 በመግዛት በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው መሳተፍ ይችላሉ።
  2. ተጫራቾች ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid Bond) የሚሆን ባቀረቡት ጠቅላላ ዋጋ 5% በማስላት በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ለምትጫረቱ አዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኙ ባንኮች፣ በድርጅቱ ሐረርጌ ቅርንጫፍ ለምትጫረቱ ጭሮ ከተማ ውስጥ ከሚገኙ ባንኮች በተረጋገጠ ደረሰኝ(CPO) ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።
  3. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 15 ተከታታይ ቀናት ቆይቶ በ15ኛው ቀን በኢትዮጵያ ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ አቆጣጠር ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ከጠዋቱ 4፡00 ተዘግቶ ከጠዋቱ 4፡30 ተጫራቾች ባሉበት ይከፈታል።
  4.  ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር +251 2555 12239 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ።
በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት ሐረርጌ ቅርንጫፍ