Gode Kindergarten & Elementary School

አዲስ ዘመን
(Jan 24, 2025)

የግዥ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

በአዲስ አበባ ከተማ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የጎዴ ቅድመ አንደኛ አንደኛ ደረጃ /ቤት 2017 በጀት ዓመት ሎት 01 እስከ ሎት  05 ድረስ ያሉት ዕቃዎች፡

  • የደንብ ልብስ
  • የጽዳት እቃዎች
  • አላቂ ትምህርት እቃዎች
  • ለአገልግሎት
  • ለጭነት

በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ለመወዳደር ለምትፈልጉ

  1. ሕጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላችሁና የዘመኑ ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ።
  2. በገንዘብ ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ባዘጋጀው እቃና አገልግሎት ዝርዝር ውስጥ ለመመዝገባቸው የምስክር ወረቀት ማቅረብ የምትችሉ።
  3. ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር አስገቢው ባለስልጣን የተሰጠ ማስረጃ የሚያቀርቡ፡
  4. ተጫራቹ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ዝርዝር የያዘ ሰነድ የሚጫረቱበትን ዓይነት የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ይህ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በጋዜጣ ከወጣ ቀን ጀምሮ በተከታታይ አስር የስራ ቀን በስራ ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ በአዲስ አበባ ከተማ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የጎዴ ቅድመ አንደኛ አንደኛ ደረጃ /ቤት ፋይናንስ ክፍል በመቅረብ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ መግዛት ይቻላል።
  5. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ የሚጫረቱበት በሲ... ብር የአንድ ሎት 10,000 /አስር ሺህ ብር/ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን ሲያስገባ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  6. ተጫራቾች በገዙት ሰነድ መሰረት የሚጫረቱበትን ዋጋ እስከነቫቱ በመሙላት በታሸገ ኤንቨሎፐ ውስጥ በማድረግ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት ውስጥ በስራ ሰዓት ውስጥ ከላይ በተጠቀሰው ቢሮ በመቅረብ ባዘጋጀው የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  7. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10ኛው ቀን 1130 ሰዓት ክፍት ነው፡፡ በ11ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን 400 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዚሁ እለት 11፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  8. አሸናፊዎች በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው አሸናፊነት ከተገለፀው ቀን 7ኛው ቀን በኋላ መልካም አስተሳሰብ ዋስትና 10 ፐርሰት በሲ.. ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ ውል በመፈፀም ያሸነፉበትን እቃ ማቅረብ አለባቸው።
  9. መስሪያ ቤቱ በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፈል የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው።
  10. እያንዳንዱ ተጫራች የሚያስጋባቸውን እቃዎች ሳምፕል ሲያመጡ በፎቶ የሚያስፈልጉትን እቃዎች ማምጣት ይኖርበታል

አድራሻ የካ አባዶ ወረዳ 14 ፖሊስ ጣቢያ ጀርባ ወደ ውስጥ 100 ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል።

ለበለጠ መረጃ /011 866 8072/

የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ት/ት መምሪያ