Ethiopia Leprosy Disease National Association

አዲስ ዘመን
(Jan 04, 2025)

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የኢትዮጵያ ሥጋ ደዌ ተጠቂዎች ብሔራዊ ማህበር እ.ኤ.አ. የ2024 የማህበሩ ሂሳብ ኦዲት ለማስደረግ ስለፈለገ የተጠናቀቀው ዓመት (ከጃንዋሪ 1 – ዲሴምበር 31/2024) ሂሳብ ለማስመርመር Certified Auditors አወዳድሮ ኦዲት ማስደረግ ስለፈለገ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 ተከታታይ ቀናት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ የምትችሉ መሆኑን እንጋብዛለን።

  1. Certified Auditors ፍቃድ ያላቸው፤
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ፤
  3. የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  4. የቲን ሰርትፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፤

ለኢትዮጵያ ሥጋ ደዌ ተጠቂዎች ብሔራዊ ማህበር ፖስታ ሣ/ቁጥር 70811 መላክ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን በአካል

  • ለሚመጡ አድራሻችን ዘነበወርቅ አለርት ሆስፒታል
  • አቡነ አረጋዊ/ ገብረክርስቶስ ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት
  • ለበለጠ መረጃ
  • በስልክ ቁጥር011 321 1287/011 830 0057/09 11 442 642 አስፈላጊውን መረጃ ማግኘት ይችላሉ።

የኢትዮጵያ ሥጋ ደዌ ተጠቂዎች ብሔራዊ ማህበር