Bench Maji Zone Sheko Zone Finance Economic Development Command

አዲስ ዘመን
(Dec 30, 2024)

የግዥ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

በደ/ምዕ////መንግስት የቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ እና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ 2017 በጀት ዓመት

  • በጊዲ ቤንች ወረዳ የሻይ ቀበሌ IPD Block ግንባታ በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡

  1. ተጫራቾች በግንባታ ዘርፍ BC/GC -5(አምስት) እና ከዚያ በላይ የሆኑ፣
  2. የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣
  3. ለበጀት ዓመቱ የሚያገለግል የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN No) ያላቸው፣
  5. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣
  6. የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ያላቸው፣
  7. ተጫራቾች ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ 250,000 /ሁለት መቶ ሃምሳ ሺህ/ ብር በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ፤ በባንክ በተረጋገጠ ጋራንቲ ወይም በሁኔታ ላይ ባልተመሰረተ ሌተር ኦፍ ከሬዲት የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ዋስትና ለቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በማለት ማሰራት ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ተጫራቾች ስለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ሙሉ ዝርዝር ሁኔታ የያዘውን የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 21 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 1000.00 /አንድ ሺህ ብር/ በመክፈል ከመምሪያው የግዥና ንብረት አስ/ ዋና የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 100 መግዛት ይችላሉ፡፡
  9. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዱን ሃሳብ ፋይናንሻል እና ቴከኒካል አንድ ኦሪጅናል እና ሁለት ኮፒ እያንዳንዱ ለየብቻ በማሸግ እና በጥቅል በአንድ እናት ፖስታ በማሸግ መቅረብ አለበት፤
  10. ተጫራቾች እያንዳንዱን በሰም ታሽጎ ማህተም በመምታት ሙሉ አድራሻ በመፃፍ እና በመፈረም ኦሪጅናል እና ኮፒ የሚል ጽሑፍ ተጽፎበት፣ ተፈርሞበት በጥንቃቄ ምንም አይነት ስርዝ ድልዝ ሳይኖርበት በታሸገ ኤንቨሎፕ በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ከተመለከተው የጊዜ ገደብ በፊት የቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ የግዥና ንብረት አስ/ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 100 ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ገቢ መደረግ አለበት፡፡
  11. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በወጣ 21ኛው ተከታታይ የስራ ቀን ከቀኑ 830 ታሽጎ በዚያው ቀን 9፡00 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ሆኖ የሚታሸግበትም ሆነ የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይሆናል፡፡

ማሳሰቢያ፡ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን ለመግዛት በሚመጡበት ጊዜ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የዘመኑ የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ፣ የቫት ተመዝጋቢ ሰርተፊኬት እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የማይመለስ ኮፒ ይዘው መቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 047 135 5629

በደ/ምዕ////መንግስት የቤንች ሸኮ ዞን ፋይ/ኢኮ// መምሪያ

ሚዛን  አማን