• Re-Invitation
  • Addis Ababa

Ethiopian Heritage Trust (EHT)

ሪፖርተር
(Dec 29, 2024)

በድጋሚ የወጣ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂ

 ትዮጵያ ቅርስ ባለአደራ ማሕበር (ቅባማ)

 የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር ኢቅባ/ግጨ-01/2017

የቁም ባሕር ዛፍ ግል ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

ኢትዮጵያ ቅርስ ደራ ማሕበር ከሚያስተዳድራቸው በእንጦጦ የተፈጥሮ ፓርክ ውስጥ በሚገኙ  ሁለት (2) የተለያ ቦታዎች ጠቅላላ ስፋቱ 45.24 ሄክታር ላይ ያረፉ ለተለያየ አገልግሎት የሚውሉ የቁም ባህር ዛፎችን በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ይህ ለተለያየ አገልግሎት የሚውል የቁም ባህር ዛፎች በሁለት ክፍልፋይ/ Cepartment/ የተከፋፈሉ ሲሆን፣ ክፍልዮቹም የሚከተሉት ናቸው፡፡

ተ.ቁ

የቁም ባህርዛፉ ክፍልፋይ / Cepartment/

መለኪያ

የቁም ባህር ዛፉ የያዘው የመሬት ስፋት በሄክታር

አጠቃላይ የባህር ዛፍ መጠን (በሚትር ኩብ)

1

ፈረንሳይ (F1)

በጥቅል

20.47

2405.79

2

አክመል (AK2)

በጥቅል

24.77

2525.28

በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡  

  1. የተዘጋጀውን የመጫረቻ ሰነድ በኢትዮጵያ ቅርስ ባለአደራ ማሕበር ቢሮ ቁጥር 4 በአካል በመቅረብ የማይመለስ ብር 1,000.00 (አንድ ሺህ) በመክፈል ማግኘት ይችላሉ፡፡
  2. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ ሽያጭ የሚካሄደው ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ማለትም ከሰኞ እስከ ዓርብ ከጠዋቱ 300-630 እንዲሁም ከሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ በኋላ 730-1100 ይሆናል፡፡
  3. ተጫራቾች መግዛት የሚፈልጉትን የእያንዳንዱን የዛፍ ክፍልፋይ /Compartment/ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ዋስትና ማስከበሪያ የሚገዙበትን ጠቅላላ ዋጋ 10% (አስር በመቶ) በባንክ በተመሰከረ ሲፒኦ በኢትዮጵያ ቅርስ ባለአደራ ማሕበር ሥም በማዘጋጀት ከቸረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ነገር ግን በተጠየቀው መሠረት ያላቀረበ ተጫራች ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ውድድር ውጪ ይደረጋል፡፡
  4. ተጫራቾ መግዛት የማፈለጉትን የአያንዳንዱን የዛ ክፍልፋይ /Compartment/ የመግዣ ዋጋ በተያዘው የዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ ላይ ብቻ በመሙላት ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  5. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሚዘጋበት ቀንና ሰዓት ድረስ የሥራ ቀናት በሰም በታሸገ ኤንቨሎ  ተብሎ በተዘጋጀ በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሳጥን ውስጥ ከታች በተለገጸው አድራሻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ሎች ተጫራቾ ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት አይቻልም።
  7. ናፊ ተጫራች (ቾች) የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ወጤት ከተገጸበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር 5 (አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስ ከማሕበሩ ጋር መፈራረም ለበት/አለባቸው/ ክፍያ ከተፈጸመ ጀምሮ እያንዳንዱ ክፍልፋይ  በተሰጠው ጊዜ ውስጥ ባህዛ ማንሳት አለበት አለባቸው።
  8. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሳጥኑ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 7 (ሰባት) ተከታታ የሥራ ቀናት አየር ላይ ይውል እና 8ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ኢትዮጵያ ቅርስ ባለደራ ማሕበር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል።
  9. ተጫራቾች የሚከተሉትን ሰነዶች የማቅረብ ገዴታ አለባቸው። ከተፈለገው ሥራ ጋር ተዛማጅነት ለው እና የዘመኑ የታደሰ ንግ ፈቃድ የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት፤ የግብር ይነት ምዝገባ የምስክር ወረቀት እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ምስክር ወረቀት
  10. በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው አሸ የሆነ ተጫራች/ቾች/ አሸናፊነቱ /ቸው/ ገልጾለት /ቸው/ ውል በገባ/በገቡበት/ 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ያሸነፈበትን /ያሸነፉበትን/ ዋጋ ሙሉ መክፈ ይኖርበታ/ ይኖርባቸዋል:: ሆኖም ሙሉ ከፍያውን በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ካልቻለ ያስያዘ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ለኢ.. ማሕበር ገቢ ይደረጋል::
  11. አሸናፊው ተጫራች በመንግሥት አዋጅ መሠረት የተጣለውን የሽያጭ ታክስ ከፍያ በመንግሥት አሰራር መሠረት ለማሕበሩ የመፈል ግዴ አለበት።
  12. ቆርጦ ማንሳት የተፈቀደው 9 (ዘጠና) ተከታታይ ቀናት ብቻ ይሆናል:
  13.  ማሕበሩ የተሻ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በከፊ ሆነ ሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቁ ነው፡፡

ድራሻ፦ በቦ መንገድ፣ ከቦሌ ማተሚያ ቤት ፊት ለፊት ከሚገኘው ከኢትዮጵያ ባንክ ቅርንጫፍ ጀርባ ኢዮ የድንኳን ሥራዎች እና ድግ ዕቃዎች ማከራያ ጠገብ፣ በቀድሞው ራስ ከበደ መንገሻ ቤት የኢትዮጵያ ቅርስ ባለአደራ ማሕበር /ቤት

የቢሮ ስልክ ቁጥር – 01 15 15 88 02

የኢትዮጵያ ቅርስ ባለአደራ ማሕበር

አዲስ አበባ ኢትዮጵያ