Horizen Addis Tire P.L.C.

ሪፖርተር
(Dec 29, 2024)

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎
ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር 02/2017

ድርጅታችን ሆራዘን አዲስ ጎማ ኃ/የተ.የግ.ማ. የተለያዩ የጽሕፈት እቃዎችን መግዛት ይፈልጋል::

  • በመሆኑም በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው መሳተፍ የሚፈልግ የዘመኑን ግብር የተከፈለበት ማስረጃ (Tax Clearance Certificate) የታደሰ ንግድ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያለው፤
  • የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ (Bid Bond) 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) በሲፒኦ ወይም በባንክ ጋራንቲ ማስያዝ የሚችል፤
  • ዝርዝር የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በሪፖርተር ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ቀናት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ጠዋት ከ2፡00-6፡00 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ከሰዓት ከ7፡00 – 10:00 ሰዓት ከስር በተገለጸው አድራሻ ከድርጅቱ ፋይናንስ ክፍል የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ) በመክፈል ማግኘት ይቻላል::
  • ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን በታሸገ ፖስታ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ከሚዘጋበት ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል::
  • ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጥር 20 ቀን ጠዋት 4፡00 ተዘግቶ በዚያው ቀን 4፡30 የሰራተኞች ክበብ ይከፈታል::
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ሆራይዘን አዲስ ጎማ ኃ.የተ.የግ.ማ.
አድራሻ ሳሪስ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ንፋስ ስልክ ቅርንጫፍ ወረድ ብሎ
ስልክ፡- 011 442 1555 
ሞባይል፡- 092 991 4933 ኢሜይል፡- shimelis.Hailmeskel@horizon-atc.com 
አዲስ አበባ