Chemical Industry Corporation Mugher Cement Factory

አዲስ ዘመን
(Nov 06, 2023)

የሀገር ስጥ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ ቁጥር

ሙሲፋ 26/2016

በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ለሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ከዚ በታች በሎት የተጠቀሱት ተሽከርካሪዎች በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

.ቁ

ሎት

ዝርዝር

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ ማስከበሪያ ዋስትና ብር

ብዛት

1

ሎት-1

Medium size SUV Automobile

ብር 150,000.00

2

2

ሎት-2

Medium Bus 30 seats

ብር 200.000.00

1

3

ሎት-3

Express Bus 45 seats

ብር 250,000.00

1

ስለዚህ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ 2015/16 . የዘመኑን ግብር የከፈሉና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ ተጫራቾች የማይመለስ ብር 115.00 ከነቫቱ በከፈል የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ ሰነዱን አዲስ አበባ በቅሎ ቤት አካባቢ ጋራድ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 432-3-8 ከሚገኘው የግዢ መምሪያ ቢሮ እየቀረቡ መግዛት ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ ማስከበሪያ ዋስትና በሚወዳደሩበት ተሽከርካሪ ዓይነት በባንክ በተረጋገጠ ቼክ CPO ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ባንክ ጋራንቲ ከቴክኒክ ዶክመንቶቹ ጋር በማያያዝ ይህ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሕዳር 29 ቀን 2016 . ከጠዋቱ 330 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‍‍ ድረስ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ ሰነዳቸውን አዲስ አበባ በሚገኘው በግዢ መምሪያ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ው በዕለቱ ህዳር 29 ቀን 2016 . ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት በግዢ መምሪያ ይከፈታል፡፡ ፋብሪካው ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ስልክ 011 442 0216

ፋክስ 011 442 0688

አዲስ አበባ

በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ