Debre Markos Specialized Hospital

በኩር
(Nov 07, 2023)

ግልጽ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏

የደብረ ማርቆስ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2016 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል

1. ለሆስፒታሉ ሠራተኞች ሰርቪስ የሚሰጥ 60 ሰው የሚይዝ ደረጃ 1 አውቶቡስ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።

ስለሆነም፡-

  1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  2. የንግድ ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ያላቸው፣
  3. የአገልግሎት መጠን ብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና ከዚያ በላይ ከሆነ በተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምሰክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።
  4. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ው ከመከፈቱ በፊት የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ ማስከበሪያ ብር 3,000 /ሶስት ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ወይም በጥሬ ገንዘብ ሆስፒታሉ ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/ የስ/ሂደት ድረስ ቀርበው ማስያዝ አለባቸው።
  5. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ው በጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ በተከታታይ ለ15 ቀን በአየር ላይ ቆይቶ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ በ3፡00 ታሽጎ በ4፡00 ይከፈታል።
  6. ተጫራቾች ሲፒኦውን ጨምሮ ማንኛውም ማስረጃዎች በፖስታ በማሸግ እስከ 15ኛው ቀን ድረስ ሆስፒታል ድረስ በመምጣት ማስገባት አለባቸው።
  7. ተጫራቾች ሣጥኑ ከታሸገ በኋላ የሚመጣ ማንኛውንም ማስረጃ ተቀባይነት የለውም።
  8. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ው የሚከፈትበት ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‍‍ ይከፈታል።
  9. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሆስፒታሉ ግ/ፋ/ን/ አስ/ደ/የስ/ሂደት ክፍል ይካሄዳል።
  10. የተጫራቾች አለመገኘት የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ውን መከፈት አያግደውም።
  11. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከግ/ፋ/ን/አስ/ደ/ የስ/ሂደት ቢሮ ቁጥር 4 ማግኘት ይችላሉ።
  12. ሆስፒታሉ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊልም የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  13. ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ከግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስ/ሂደት በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 771 2246 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።

የአገልግሎት አይነቶች፡-

  • ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2፡00 ሰራተኞችን ከውሃ ጋኑ ሆስፒታል ድረስ፣
  • ምሳ ሰዓት 6፡00ከውሃ ጋኑ አድርሶ መመለስ፣
  • የመኪና ብልሽት ባጋጠመ ግዜ ተመሳሳይ መጠን የሚይዝ መኪና ማቅረብ የሚችሉ።
  • የክፍያ ጊዜው የሚሆነው ወሩ በገባ 25ኛው እስከ 30ኛው ቀን ነው።
  • አገልግሎት ባልሰጠበት ቀን ክፍያ አይፈፀምም።

የደብረ ማርቆስ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል