Commercial Bank of Ethiopia

ሪፖርተር
(Nov 05, 2023)

የሐራጅ‍‌‌‌‍‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‍‍ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል።

.

የተበዳሪው

ስም

የንብረት አስያዥ ስም

የመያዣ ንብረቱ መለያ

የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር)

ሐራጁ የሚከናወንበት

ምርመራ

 

የተሽከርካሪው አይነት

የሰሌዳ ቁጥር

የሞተር ቁጥር

የሻሲ/

ሴሪያል ቁጥር

ሞዴል

የሥሪት ዘመን እ.ኤ.አ

 

ቀን

ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‍‍

 

1

ዛምራ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ//ማህበር

ተበዳሪው

ሲኖ ኮንክሪት ሚክሰር ትራክ

03- 94202 ኢት

WD615.47*

1706070

21697*

LZZ5BLSD

3HA25

5832

ZZ1257

N3847 N1

2017

4,351,320.00

11/03/ 2016 .

3:00-4:00 ጠዋት

ቀረጥ አልተከፈለም

 

2

ዛምራ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ//ማህበር

ተበዳሪው

ኒሳን ኳሽኳይ ስቴሽን ዋገን

03-

97872 .

MR2026

7929W

SJNBJ01 A0EA9 03676

330

2014

2,093,652.00

11/03/2016 .

4:00-5:00 ጠዋት

ቀረጥ የተከፈለ

 

በመሆኑም፡

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ 1/4 በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል።
  2. ሐራጁ የሚከናወነው ለገሃር አካባቢ በሚገኘዉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊንፊኔ ቅርንጫፍ ግቢ ዉስጥ በሚገኘዉ የባንኩ የሰራተኞች መመገቢያ አዳራሽ ነዉ።
  3. የንግድ ማህበራትን ወክሎ ለመጫረት የማህበራቱን መመስረቻ እና መተዳደርያ ደንብ የያዘና በማህበራቱ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል።
  4. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ አሸናፊዉ በሽያጩ ገንዘብ ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) የሚታሰብ ከሆነ ታሶቦ ይከፍላል
  5. ተሸርካሪዎቹን ለመጉብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስራ ሰዓት ንብረቶች በሚገኙበት ቃሊቲ የአሽርካሪዎች ማሰልጠኛ አካባቢ በሚገኘው (የቀድሞ አማጋሜትድ ጊቢ) የባንኩ የተሸከርካሪዎች ማቆያ በመቅረብ መጎብኘት ይቻላል።
  6. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‎‏‏ አሸናፊዉ ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ 15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ለሐራጁ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል።
  7. ባንኩ ሐራጁን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ መረጃ አምባሳደር አካባቢ በሚገኘዉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና /ቤት 42 ፎቅ ላይ በሚገኘው የፎርክሎዠር ክፍል በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።