
Hope Enterprise
ሪፖርተር
(Sep 06, 2023)
የኢንሹራንስ አገልግሎት ጨረታ
ተስፋ ድርጅት በሲቨል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ተመዝግቦ በአገራችን በተለያዩ ክልሎች የሰብአዊ አገልግሎት ሥራዎችን እየሰራ ይገኛል። ድርጅቱ ላሉት ተሽከርካሪዎች የኢንሹራንስ ሽፋን በጨረታ አወዳድሮ ውለታ መፈጸም ይፈልጋል።
ስለዚህ:
- በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ህጋዊ የኢንሹራንስ ፈቃድ እና የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
- ተጫራቾች ስለጨረታው የተዘጋጀው ዝርዝር መግለጫ የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመግዛት መውሰድ ይችላሉ፣
- የጨረታ ሰነዱ (Technical & Financial) በታሸገ ኢንቨሎፕ ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የሥራ ቀና ውስጥ ማቅረብ ይቻላል።
- እያንዳንዱ ተጫራች የሚያቀርበውን ዋጋ 5% የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ብቻ በድርጅቱ ስም አሰርቶ እስከ መስከረም 4 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6.00 ሰዓት ድረስ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ ይኖርበታል።
- ጨረታው መስከረም 4 ቀን 2016 ዓ.ም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 8.00 ሰዓት ይከፈታል።
ማሳሰቢያ፡_
ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።
ሙሉ አድራሻ፦ አየር ጤና ጅማ በር/ ሳሚ ካፌ ፊት ለፊት
ስልክ ቁጥር 011 369 4480 /ፖ.ሣ.ቁ 30153