• Oromia

Holeta Poly Technique Collage

አዲስ ዘመን
(Aug 31, 2023)

የጨረታ ማስታወቂያ

የሆለታ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ 2016 በጀት አመት የሚውል

  • የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያዎችን፣
  • የቢሮ ቋሚ ዕቃዎች፣
  • ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን፣
  • የፅዳት ዕቃዎችና
  • የሠራተኞች የደንብ ልብስ፣
  • ለቴክኒክና ሞያ ትምህርት ስልጠና የሚውሉ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላላችሁ።

  1. በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ኖሮት የታደሰ የንግድ ፈቃድ የያዘና የዘመኑን ግብር የከፈለ፤
  2. በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚንስቴር በአቅራቢነት ዝርዝር የተመዘገበና ሰርትፍኬት ያለው፤
  3. ተጫራቾች ካወጣቹት ንግድ ስራ ዘርፍ ውጪ የተወዳደረ ተጫራቹ ከጨረታው ይሰረዛል፤
  4. ለጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ 10,000 (አስር ሺህ ብር በሲፒኦ) በቼክ ማስያዝ የሚችልና ጨረታው ካሸነፈ ለውል ማስከበሪያ ያሸነፈበት ዕቃ ጠቅላላ ዋጋ 10% በባንክ ማስያዝ የሚችል፤
  5. ተጫራቹ ጫረታውን ካሸነፈ ዕቃዎቹን በራሱ ወጪ እስከ ሆለታ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ማቅረብ የሚችል፤
  6. መስሪያቤቱ ለሚጠረጥራቸውና ማጣራት ለሚፈልገው ዕቃ ናሙና ማቅረብ የሚችል፤
  7. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ የስራ ቀናቶች በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ነገር ግን ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ እና ከበከልቻ ኦሮሚያ ቅድሚያ አየር ላይ የወለውን ጋዜጣ ተሰብ ተደርጎ 16ኛው ቀን 800 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ሲሆን በዚሁ ቀን 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ተወካዮቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል።
  8. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ በማይመለስ 200 (ሁለት መቶ) ብር ከሆለታ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 5 መግዛት ትችላላችሁ።
  • ማሳሰቢያ መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 237 03720911 02 19 960911 00 41 09 መጠየቅ ትችላላችሁ።

የሆለታ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ